ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ስምንተኛ ሳምንት ቁጥሮች እና ዕውነታዎች

በስምንተኛ ሳምንት የተከናወኑ ጨዋታዎችን ተመርኩዘን ቁጥሮች እና ዕውነታዎችን በዚህ መልኩ አሰናድተናል።  – በዚህ ሳምንት ስድስት ጨዋታዎች…

Continue Reading

የሰበታ ከተማ እና ባህርዳር ከተማን ጨዋታ በመሩ ረዳት ዳኞች ላይ የእግድ ውሳኔ ተላለፈ

ሰበታ ከተማ በባህዳር ከተማ በተሸነፈበት ጨዋታ ስህተት ፈፅመዋል በተባሉ ዳኞች ላይ ቅጣት ተጣለባቸው፡፡  የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፬) – ሌሎች ጉዳዮች

የስምንተኛ ሳምንት ሌሎች ዐበይት ጉዳዮችን እነሆ!  👉በተጋጣሚ ሜዳ አፈትላኪ ሩጫዎችን ማድረግ ፈተና የሆነባቸው አጥቂዎች በዘመናዊ እግር…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፫) – አሰልጣኞች ትኩረት

የዐበይት ጉዳዮች ሦስተኛ ክፍል ትኩረታችን አሰልጣኞች ላይ አተኩሮ እንዲህ ተሰናድቷል። 👉ያለ ዋና አሰልጣኙ ጨዋታ ያደረገው ጅማ…

ፕሪምየር ሊግ | የተለያዩ የቅጣት ውሳኔዎች ተወስነዋል

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የስምንተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ትናንት መጠናቀቃቸውን ተከትሎ አወዳዳሪው አካል የተለያዩ የቅጣት ውሳኔዎችን አሳልፏል። …

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሁንም የሚቀመስ አልሆነም

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ስምንተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ቀዳሚ በነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፪) – ተጫዋች ትኩረት

ስምንት ሳምንታት ባስቆጠረው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ ትኩረት ሳቢ የተጫዋቾች ነክ ጉዳይን እንዲህ ተመልክተናቸዋል። 👉ሳልሀዲን…

ኢትዮጵያውያን ዳኞች በቻን ውድድር ነገ ጨዋታ ይመራሉ

በካሜሩን አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የቻን ውድድር ነገ የሚካሄደውን ጨዋታ ኢትዮጵያዊቷ ኢንተርናሽናል ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ በመሐል ዳኝነት…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ዓበይት ጉዳዮች (፩) – ክለብ ትኩረት

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የስምንተኛ ሳምንት ጨዋታዎቹን ማክሰኞ፣ ረቡዕ እና ሐሙስ አከናውኗል። የተካሄዱት ጨዋታዎች ተንተርሶ ዋና…

“በኢትዮጵያ ቡና ማልያ የመጀመርያ ጎሌን ማስቆጠሬ ትልቅ ደስታ ፈጥሮብኛል” ዊልያም ሰለሞን

በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ጅማ አባ ጅፋርን በረታበት ጨዋታ በሁሉም ጎሎች ላይ ተሳትፎ ከነበረው እና…