ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል
ኢትዮጵያ መድን ባህርዳር ከተማን በረመዳን የሱፍ ብቸኛ ግብ በማሸነፍ አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል። ባህርዳር ከተማ በ13ኛው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 1-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሀዲያ ሆሳዕና የአምናውን የሊግ ሻምፒየን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመርታት ነጥቡን 26 ካደረሰበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ…

ሪፖርት | ነብሮቹ በጊዜያዊነት የሊጉን መሪነት ተረክበዋል
ሀዲያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን በእዮብ ዓለማየሁ ብቸኛ ግብ በመርታት በጊዜያዊነት የሊጉን መሪነት መረከብ ችለዋል። ሀዲያ…

መረጃዎች| 60ኛ የጨዋታ ቀን
በ15ኛው ሳምንት 3ኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ ተጠባቂ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ሀድያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ ንግድ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ 0-1 መቐለ 70 እንደርታ
”መጫወታችን ለፍሬ ካልሆነ አደጋ ነው” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ”ሶስት ነጥብ ነው ወድ የሆነብን ” አሰልጣኝ ዳንኤል…

ሪፖርት | ምዓም አናብስት ወሳኝ ድል ተጎናጽፈዋል
ምዓም አናብስቶች በቤንጃሚን ኮቴ መጀመሪያ አጋማሽ ግብ ኢትዮ ኤሌክትሪክን በመርታት ወደ ድል ተመልስዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ14ኛው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-0 ሲዳማ ቡና
”ቢያንስ አንድ ነጥብ ይዘን መውጣት አለብን በሚል ገብተን ሶስት ለማግኘት ሞከርን ግን አልተሳካም” አሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ…

ሪፖርት | ጉሽሚያ የበዛበት ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አስራ አምስተኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ውሎ ወላይታ ድቻን ከሲዳማ ቡና ያገናኘው ጨዋታ ያለ…

መረጃዎች | 59ኛ የጨዋታ ቀን
በ15ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ወላይታ ድቻ ከ ሲዳማ ቡና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ ዐ-1 አርባምንጭ ከተማ
የቡጣቃ ሸመና ብቸኛ ግብ አርባምንጭ ከተማን ወሳኝ ሦሰት ነጥቦችን ካስጨበጠችበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የአርባምንጭ ከተማው አሰልጣኝ…