በሀዲያ ሆሳዕና ያለመሸነፍ ጉዞ ውስጥ ተቀይሮ በመግባት በቡድኑ ውጤት ማማር ላይ አበርክቶው ከጎላው ዱላ ሙላቱ ጋር…
ዳንኤል መስፍን
አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ ላይ ተቃውሞ ቀረበባቸው
የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ተጠባቂው የፋሲል ከነማ እና የባህር ዳር ከተማ ጨዋታ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቅ…
ሦስቱ ወንድማማቾችን ያገናኘው የሰበታ እና ቡና ጨዋታ
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት መክፈቻ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ከሰበታ ከተማ ጋር ያገናኘው ጨዋታ…
“እንዲህ ያለ ነገር በእግርኳስ ያጋጥማል” – ምኞት ደበበ
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ጨዋታ ጅማ አባ ጅፋር ከሀዋሳ ከተማ አንድ አቻ ሲለያዩ በሁለቱም…
ክለብ ያላገኙ ተጫዋቾች ጉዳይ በፌዴሬሽኑ ስብሰባ ላይ ሊታይ ነው
በወቅታዊ ችግር ምክንያት ክለብ አልባ ሆነው የተቀመጡ ተጫዋቾች ጉዳይ የፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈፃሚ አባላት በሚያደርጉት ስብሰባ ላይ…
” ከዚህ በኃላ ወደ ኃላ ተመልሶ ተከላካይ ሆኖ መጫወት አይታሰብም” – ሙጂብ ቃሲም
የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የመጀመርያውን ጎል ያስቆጠረው እና በዛሬው ጨዋታ የውድድር ዓመቱን የመጀመርያ ሐት-ትሪክ ከሰራው ሙጂብ ቃሲም…
“የጎደሉብንን አሟልተን ወደ አሸናፊነት እንመለሳለን” – ወንድማገኝ ማርቆስ
ጅማ አባ ጅፋር እስከ አራተኛ ሳምንት ድረስ በአንድ ጨዋታ ካገኘው አንድ ነጥብ ውጭ ድል ቢርቀውም በግሉ…
“…አሰልጣኙ የራሱ ምክንያት ይኖረዋል” – አስቻለው ግርማ
ድሬዳዋ ከተማ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ጨዋታውን አድርጎ የውድድር ዓመቱን የመጀመርያ ድል እንዲያሳካ ትልቁን ሚና…
“ሀዋሳ ትልቅ ቡድን ነው፤ ስለመውረድ አይታሰብም” – ብሩክ በየነ
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ ከተከታታይ ሽንፈት በኋላ ኢትዮጵያ ቡና ላይ ወሳኝ ድል እንዲያስመዘግብ ብቸኛውን…
“ከእኔ ሁለት ነገር ከዚህ በኃላ ይጠበቃል”- ጌታነህ ከበደ
ቅዱስ ጊዮርጊስ በተከታታይ ጨዋታ ድል እንዲያስመዘግብ ጎል በማስቆጠር ለቡድኑ ወሳኝ ተጫዋችነቱን እያስመሰከረ ከሚገኘውን ጌታነህ ከበደ ጋር…

