ከ2012 ጀምሮ በቅዱስ ጊዮርጊስ የቆየው ተከላካይ ከክለቡ ጋር በስምምነት መለያየቱ ታውቋል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያውን ዙር…
ዳንኤል መስፍን
የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 0-2 ባህር ዳር ከተማ
“ተጫዋቾቻችን ታክቲካሊ ዲሲፕሊንድ ነበሩ ፤ የሚችሉትን ለማድረግ ጥረት አድርገዋል። ውጤቱ ይገባናል ብዬ አስባለሁ።” ደግአረገ ይግዛው “በምንፈልገው…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ የድሬዳዋ ቆይታቸውን በድል ጨርሰዋል
በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው የመጨረሻ ጨዋታ ባህርዳር ከተማ አርባምንጭ ከተማን በኦሴይ ማውሊ ግቦች 2-0 ረቷል። የድሬዳዋ ስታዲየም…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ለገጣፎ ለገዳዲ 3-4 ወላይታ ድቻ
“የድሬዳዋ ቆይታችን በጣም ጥሩ ነበር” ፀጋዬ ኪዳነማርያም “በሰላም ውድድራችንን ጨርሰናል። ውጤቱ ግን በጣም አስከፊ ነው ፤…
ሪፖርት | ድንቅ ፉክክር በታየበት ጨዋታ የጦና ንቦቹ ድል አድርገዋል
ሰባት ግቦች በተስተናገዱበት ጨዋታ ወላይታ ድቻ ለገጣፎ ለገዳዲን በማሸነፍ አምስት ደረጃዎችን ያሻሻለበትን ውጤት አስመዝግቧል። በ13ኛ ሳምንት…
ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ወደ ድል ተመልሷል
የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ የኢትዮጵያ ቡና እና አዳማ ከተማ የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ በቡናማዎቹ 3-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። ኢትዮጵያ…
የአሠልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-3 ኢትዮጵያ ቡና
👉”ጨዋታው ለሁለታችንም አስፈላጊ ነበር። እኛ ይበልጥ የተሻልን ነበርን ፤ የምንፈልገውን ነገርም አግኝተናል” ዮሴፍ ተስፋዬ 👉”ጨዋታው ዛሬ…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 0-0 ፋሲል ከነማ
👉”ሽንፈት በስነ-ልቦናችን ላይ ጫና ስለሚፈጥር ለዛ ነው አስጠብቀን ያለንን ይዘን ለመውጣት እና በምናገኛቸው አጋጣሚዎች ጎል አስቆጥረን…
ሪፖርት | ቀዝቃዛ የነበረው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
የግብ ሙከራዎች ባልበረከቱበት የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና እና ፋሲል ከነማ ፍልሚያቸውን በአቻ ውጤት አገባደዋል።…
አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ በለገጣፎ አይቀጥሉም
ከሰሞኑ ለገጣፎ የለገዳዲን ለማሰልጠን ድሬዳዋ ተገኝተው የነበሩት አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ላይመለሱ ወደ አዲስ አበባ መጓዛቸው ታውቋል።…

