ወላይታ ድቻ ራሱን ለማጠናከር እንቅስቃሴ ጀምሯል

አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራውን በቅርቡ የቀጠረው ወላይታ ድቻ ለሁለተኛው ዙር ራሱን ለማጠናከር እንቅስቃሴ ጀምሯል። እንደ አጀማመሩ ውጤቱ…

የተጫዋቾች ዝውውር የሚጀመርበት እና የሚጠናቀቅበት ቀን ታውቋል

የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመኑ አጋማሽ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት የሚጀመርበት እና የሚጠናቀቁባቸው ቀናት ታውቀዋል። ከዚህ…

“ውጤቱ በጣም ያስፈልገን ነበር ” – ፀጋዬ ብርሀኑ

ወላይታ ድቻ ከተከታታይ ስድስት ጨዋታዎች በኃላ ወደ አሸናፊነቱ እንዲመለስ እና ለጊዜውም ቢሆን ከጫና እንዲወጣ ያስቻሉ ሁለት…

“ገና ብዙ ይቀረኛል፤ ያሉብኝን ክፍተቶች አሻሽዬ የተሻለ መሆን እፈልጋለው” – አብዱልከሪም ወርቁ

ከፍተኛ ዕድገት በማሳየት መልካም የውድድር ዓመት እያሳለፈ የሚገኘው የወልቂጤው አማካይ አብዱልከሪም ወርቁ ስለ አስደናቂ አቋሙ ልጠይቀው…

“የሚፈለገው ሱራፌልን ሆኜ አልመጣሁም” – ሱራፌል ዳኛቸው

በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የዘንድሮ የውድድር ዘመን እንደተጠበቀው ሆኖ ያልመጣው እና አጀማመሩ ቀዝቀዝ ያለው የፋሲል ከነማው ኮከብ…

ከአንድ ዓመት ጉዳት በኋላ ወደ ጨዋታ የተመለሰው ናትናኤል ዘለቀ ይናገራል

በልምምድ ወቅት ባጋጠመው ጉዳት ከአንድ ዓመት በላይ ከሜዳ ርቆ የቆየውና በዛሬው ጨዋታ በመጀመርያ አሰላለፍ በመግባት መልካም…

“ስሜቴን መቆጣጠር አቅቶኝ እያለቀስኩ ወጥቻለው” ዳንኤል ኃይሉ

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት ዛሬ ጀምሮ ሲዳማ ቡና ሰበታ ከተማ ባደረጉት ጨዋታ ሜዳ ላይ…

“ቡድናችን ጨዋታዎችን ማሸነፍ የሚያስችል አቅም አለው” ኤልያስ ማሞ

በተከታታይ ሦስት ጨዋታ ሽንፈት ያስተናገደው ድሬዳዋ ከተማ ዳግም ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ዝግጁ ስለመሆናቸው አንበሉ ኤልያስ ማሞ…

ፕሪምየር ሊግ | የተለያዩ የቅጣት ውሳኔዎች ተወስነዋል

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የስምንተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ትናንት መጠናቀቃቸውን ተከትሎ አወዳዳሪው አካል የተለያዩ የቅጣት ውሳኔዎችን አሳልፏል። …

ኢትዮጵያውያን ዳኞች በቻን ውድድር ነገ ጨዋታ ይመራሉ

በካሜሩን አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የቻን ውድድር ነገ የሚካሄደውን ጨዋታ ኢትዮጵያዊቷ ኢንተርናሽናል ዳኛ ሊዲያ ታፈሰ በመሐል ዳኝነት…