የአስራ አምስተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ሁለተኛ ጨዋታን የተመለከቱ የመጨረሻ መረጃዎች እንድትጋሩ እንጋብዛለን። በፋሲል ከነማ አንድ ለምንም…
ሚካኤል ለገሠ
ሰበታ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ – አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች
የአስራ አምስተኛ ሳምንት የሊጉ የመክፈቻ ጨዋታን የተመለከቱ የመጨረሻ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናል። በባህር ዳር ጥሩ ጊዜ እያሳለፉ…
ቅድመ ዳሰሳ | ሰበታ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ
የአስራ አምስተኛ ሳምንት የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የመክፈቻ መርሐ-ግብርን እንደሚከተለው ዳሰነዋል። በአስራ አራተኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ-ግብር ከድሬዳዋ…
በፋሲል ከነማ እና ቅዱስ ጊዮርጊሱ ጨዋታ ዙርያ የዲሲፕሊን ውሳኔ ተላልፏል
በውዝግብ ታጅቦ በተጠናቀቀው የፋሲል ከነማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ላይ የታዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶችን የመረመረው የአወዳዳሪው አካል…
ጅማ አባጅፋር ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
አሠልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያምን በመሾም ከወራጅ ቀጠናው ለመውጣት እየጣሩ የሚገኙት ጅማ አባጅፋሮች ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን ማስፈረማቸው ታውቋል።…
“የማሸነፊያውን ጎል በማስቆጠሬ የተለየ ስሜት ተሰምቶኛል” ወሰኑ ዓሊ
ባህር ዳር ከተማ ሲዳማ ቡናን ከመመራት ተነስቶ 2-1 ሲያሸንፍ የማሸነፊያውን ጎል ያስቆጠረው ወሰኑ ዓሊ ከጨዋታው በኋላ…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 1-2 ባህር ዳር ከተማ
የሁለተኛ ዙር የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ-ግብር ከሆነው ጨዋታ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከቡድኖቹ አሠልጣኞች…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ከአራት ተከታታይ የአቻ ውጤት በኋላ ድል አድርገዋል
125ኛውን የአድዋ የድል በዐል በማሰብ የተጀመረው የአስራ አራተኛ ሳምንት የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ መርሐ-ግብር በባህር ዳር…
ቅድመ ዳሰሳ | ሲዳማ ቡና ከ ባህር ዳር ከተማ
የአስራ አራተኛ ሳምንት የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ መርሐ-ግብር የሆነውን ጨዋታ እንዲህ ተመልክተነዋል። በደረጃ ሠንጠረዡ ግርጌ ላይ…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 0-2 ወላይታ ድቻ
ሁለት ጎሎች ከተስተናገዱበት ከከሰዓቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሠልጣኞች የድህረ-ጨዋታ አስተያየታቸውን ለሱፐር ስፖርት ሰጥተዋል። ዘላለም ሽፈራው –…

