ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወላይታ ድቻ ሦስት ነጥብ እና ሦስት ጎል በመውሰድ የደረጃ ሰንጠረዡን አናት ተረክቧል። ቅዱስ ጊዮርጊሶች…
ሚካኤል ለገሠ
የአሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት እና ሀዲያ ሆሳዕና ጉዳይ ውሳኔ ተሰጥቶበታል
በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዲሲፕሊን ኮሚቴ ተይዞ የነበረው የሀዲያ ሆሳዕና እና አሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ጉዳይ ውሳኔ ተላልፎበታል።…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 2-4 ፋሲል ከነማ
👉”ተጫዋቾቻንን በጣም ጥሩ ነበሩ ፤ ማሸነፍ አይበዛባቸውም” ኃይሉ ነጋሽ 👉”ጨዋታው ከጅምሩ በዚህ መልክ ያቀድነው አይደለም” ሥዩም…
ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡናን ረቷል
ዐፄዎቹ በዘንድሮ የውድድር ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ተከታታይ ድል ያገኙበትን ውጤት ሲዳማ ቡና ላይ አስመዝግበዋል። ምሽት 01፡00…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 2-2 ወልቂጤ ከተማ
👉”ከዕረፍት በኋላ ባደረግነው ነገር የአቻው ውጤት ይገባናል” ዮርዳኖስ ዓባይ 👉”እንደ ጨዋታው የአቻ ውጤት አይገባንም ነበር።… ጌታነህ…
ሪፖርት | ብርትካናማዎቹ እና ሠራተኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል
ሳቢ የሜዳ ላይ ፉክክር ያስመለከተው የድሬዳዋ ከተማ እና ወልቂጤ ከተማ ጨዋታ ሁለት አቻ ፍፃሜውን አግኝቷል። ባሳለፍነው…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-0 ሀዋሳ ከተማ
👉”ሦስት ነጥብ ይገባን ነበር ፤ ነገርግን አለመሸነፍም አንድ ትልቅ ነገር ነው” ገብረመድህን ኃይሌ 👉”ጥሩ ፉክክር የታየበት…
ሪፖርት | የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታም በአቻ ውጤት ተደምድሟል
በኢትዮጵያ መድን እና ሀዋሳ ከተማ መካከል የተደረገው ፍልምያ ያለ ግብ ተጠናቋል። በ9ኛ የጨዋታ ሳምንት በድሬዳዋ ከተማ…
የአሠልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
“ጨዋታውን ማሸነፍ እንችል ነበር አልተሳካም” ፋሲል ተካልኝ “ስህተቶቻችን ብዙ ጊዜ ዋጋ እያስከፈሉን ነው” ገዛኸኝ ከተማ አሰልጣኝ…
ሪፖርት | ሁለት ድንቅ ግቦች በተስተናገዱበት ጨዋታ መቻል እና ኤሌክትሪክ ነጥብ ተጋርተዋል
መቻል እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሁለቱ አጋማሾች በተቆጠሩት ሳቢ ሁለት ጎሎች አቻ ተለያይተዋል። መቻል በሲዳማ ቡና ሁለት…

