ሪፖርት | ቀዝቃዛ የነበረው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል

የግብ ሙከራዎች ባልበረከቱበት የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና እና ፋሲል ከነማ ፍልሚያቸውን በአቻ ውጤት አገባደዋል።…

መረጃዎች | 51ኛ የጨዋታ ቀን

ከመጫወቻ ሜዳ አለመመቸት ጋር ተያይዞ ተራዝመው የነበሩት የ7ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ እና ሰኞ ሲደረጉ የሳምንቱን መጨረሻ…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል

ሦስት ብቻ ዒላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎችን በተመለከትንበት እምብዛም ለተመልካች ሳቢ ባልነበረው የምሽቱ መርሃግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሀዲያ…

መረጃዎች | 47ኛ የጨዋታ ቀን

የሊጉ 13ኛ ሳምንት መርሃግብር ነገ ጅማሮውን የሚያገኝባቸውን ሁለት መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎቹ በተከታዩ ፅሁፍ ቀርበዋል። ባህር ዳር…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 0-0 አዳማ ከተማ

👉 “ቢያንስ አንድ ነጥብ እንፈልጋለን ፤ ከመሸነፍ አንድ ይሻላል” ያሬድ ገመቹ 👉 “አንዳንዴ በእግርኳስ ዕድለኛ መሆን…

ረፖርት | ከድል መልስ የተገናኙት ሀዲያ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል

የ12ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ሁለተኛ ጨዋታ ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተደምድሟል። ባሳለፍነው ሳምንት ኢትዮጵያ ቡናን አንድ…

መረጃዎች | 43ኛ የጨዋታ ቀን

የሊጉ 12ኛ ሳምንት የሚጀምርባቸውን ሁለት የነገ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን አሰናድተናል። መቻል ከ ወልቂጤ ከተማ የጨዋታ ሳምንቱ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 0-1 ሀዲያ ሆሳዕና

👉”ጨዋታው ከመሪዎቹ እንዳንርቅ ይረዳን ስለነበረ ጠንካራ ፉክክር ነው ያደረግነው” ያሬድ ገመቹ 👉”ዛሬ ደስ ያለኝ ነገር እንቅስቃሴያችን…

ሪፖርት | ነብሮቹ ቡናማዎቹን በመርታት ወደ አሸናፊነት ተመልሰዋል

ሀዲያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ሦስት ነጥብ የግሉ አድርጓል። ከለገጣፎ ለገዳዲ ጋር ሁለት…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 0-2 ባህር ዳር ከተማ

👉 “የዛሬውን ውጤት ለራሳቸው ለተጫዋቾች ነው የማበረክተው” ደግአረገ ይግዛው 👉 “አጋጣሚዎችን ያለ መጠቀማችን ነው እኛን ዋጋ…