ሀድያ ሆሳዕና የአሰልጣኙን ውል አራዝሟል

አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ በነብሮቹ ቤት የሚያቆያቸውን ውል አድሰዋል። በ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመን 8ኛ ደረጃ…

ሪፖርት | ነብሮቹ 9ኛ የዓመቱ ድላቸውን አሳክተው የውድድር ዘመኑን ፈፅመዋል

በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና በየኋላሸት ሠለሞን ግቦች 2ለ1 በሆነ ውጤት ኢትዮጵያ ቡናን በመርታት ዓመቱን በድል…

ሀዲያ ሆሳዕና ከሊጉ መቋጨት በኋላ ወደ ደቡብ አፍሪካ ያመራል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተካፋዩ ክለብ ሀዲያ ሆሳዕና ለወዳጅነት ጨዋታ እና ለገቢ ማሰባሰቢያ ወደ ፕሪቶሪያ ያመራል። በኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ደካማ እንቅስቃሴ የተደረገበት ጨዋታ በመድን አሸናፊነት ተቋጭቷል

ኢላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎች ብዙም ባልተደረገበት ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተገኘች ግብ ሀዲያ ሆሳዕናን መርታት ችሏል።…

ሪፖርት | ነብሮቹ ከተከታታይ ሽንፈት በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል

አራት ጎል የተስተናገደበት የምሽቱ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ከተከታታይ ሁለት ጨዋታ ሽንፈት መልስ ወደ ድል ሲመልስ ድሬደዋ…

መረጃዎች | 112ኛ የጨዋታ ቀን

በ27ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ ሁለት መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። አዳማ ከተማ ከ ባህር…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻዎች ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል

የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር በነበረው ጨዋታ ወላይታ ድቻዎች ከመመራት ተነስተው ሀዲያ ሆሳዕናን 2-1 በመርታት ከአራት ጨዋታዎች በኋላ…

መረጃዎች | 110ኛ የጨዋታ ቀን

የ27ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚከናወኑ ሁለት የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ መርሐግብሮች መቋጫውን ያገኛል ፤ ጨዋታዎቹን አስመልክተን…

ሪፖርት | ኃይቆቹ ወደ ድል ተመልሰዋል

ለብሔራዊ ቡድን ጨዋታ ሊጉ ከመቋረጡ አስቀድሞ የተካሄደው የሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማን ባለድል አድርጎ ተገባዷል። ሀድያ…

መረጃዎች | 106ኛ የጨዋታ ቀን

የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀምበርቾ ተከታታይ ሁለት ድሎች አሳክተው…