ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ከሁለት ለባዶ መመራት ተነስተው ከባህር ዳር ከተማ ጋር ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲዎች ወሳኝ…
ነጌሌ አርሲ
ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ እና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲዎች ወሳኝ ድል አሳክተዋል
ምዓም አናብስት እና ቡናማዎቹ ያፋለመው ጨዋታ 1-1 ሲጠናቀቅ ሰጎኖቹ ከመሪው ያላቸውን ልዩነት ያጠበቡበትን ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል…
መረጃዎች | የ18ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
18ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት ተጠባቂ ጨዋታዎች የሚጠናቀቅ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም…
ሪፖርት| ነጌሌ አርሲ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጣፋጭ ድል ተቀዳጁ
ሰጎኖቹ እና ሀምራዊ ለባሾቹ በዳዊት ተፈራ እና ተስፋዬ ታምራት ግቦች ታግዘው ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ ነጌሌ አርሲ ከሲዳማ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ17ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
17ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚካሄዱ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ያገኛል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ17ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
17ኛ ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚካሄዱ አራት ጨዋታዎች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው አሰናድተናል።…
ሪፖርት | አዳማ እና ሀዋሳ ጣፋጭ ድሎችን ተጎናፅፈዋል
በአ/ሳ/ቴ/ዩ በተደረጉት እና ሰባት ግቦችን ባስመለከቱን የዕለቱ ጨዋታዎች አዳማ ከተማ እና ሀዋሳ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል። ኢትዮጵያ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ16ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች
የ16ኛ ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው የሚካሄዱ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እነሆ !…
ሪፖርት | ነጌሌ እና ድቻ ነጥብ ሲጋሩ ኤሌክትሪክ ድል አሳክቷል
በአ/ሳ/ቴ/ዩ በተካሄዱ ጨዋታዎች ሰጎኖቹ እና የጦና ንቦቹ 1ለ1 ሲለያዩ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2ለ1 አሸንፏል።…
ሪፖርት| ሰጎኖቹ አራተኛ ተከታታይ ድላቸው ሲቀዳጁ ወልዋሎ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል
ክስተቱ ነገሌ አርሲ በካቤ ብዙነህ ብቸኛ ግብ ግስጋሴውን ሲያስቀጥል የወልዋሎ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ አንድ ለአንድ…

