ሪፖርት| ሰጎኖቹ ድል ሲያደርጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ከሁለት ለባዶ መመራት ተነስተው ከባህር ዳር ከተማ ጋር ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲዎች ወሳኝ…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ እና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲዎች ወሳኝ ድል አሳክተዋል

ምዓም አናብስት እና ቡናማዎቹ ያፋለመው ጨዋታ 1-1 ሲጠናቀቅ ሰጎኖቹ ከመሪው ያላቸውን ልዩነት ያጠበቡበትን ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል…

መረጃዎች | የ18ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

18ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት ተጠባቂ ጨዋታዎች የሚጠናቀቅ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም…

ሪፖርት| ነጌሌ አርሲ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጣፋጭ ድል ተቀዳጁ

ሰጎኖቹ እና ሀምራዊ ለባሾቹ በዳዊት ተፈራ እና ተስፋዬ ታምራት ግቦች ታግዘው ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ ነጌሌ አርሲ ከሲዳማ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ17ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

17ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚካሄዱ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ያገኛል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ17ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

17ኛ ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ  ዛሬ በሚካሄዱ አራት ጨዋታዎች ይጀመራል፤  ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው አሰናድተናል።…

ሪፖርት | አዳማ እና ሀዋሳ ጣፋጭ ድሎችን ተጎናፅፈዋል

በአ/ሳ/ቴ/ዩ በተደረጉት እና ሰባት ግቦችን ባስመለከቱን የዕለቱ ጨዋታዎች አዳማ ከተማ እና ሀዋሳ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል። ኢትዮጵያ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ16ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የ16ኛ ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው የሚካሄዱ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እነሆ !…

ሪፖርት | ነጌሌ እና ድቻ ነጥብ ሲጋሩ ኤሌክትሪክ ድል አሳክቷል

በአ/ሳ/ቴ/ዩ በተካሄዱ ጨዋታዎች ሰጎኖቹ እና የጦና ንቦቹ 1ለ1 ሲለያዩ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2ለ1 አሸንፏል።…

ሪፖርት| ሰጎኖቹ አራተኛ ተከታታይ ድላቸው ሲቀዳጁ ወልዋሎ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል

ክስተቱ ነገሌ አርሲ በካቤ ብዙነህ ብቸኛ ግብ ግስጋሴውን ሲያስቀጥል የወልዋሎ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ አንድ ለአንድ…