ቡናማዎቹ እና ነብሮቹ የሚያደርጉት ተጠባቂ ጨዋታ የዕለቱ ሁለተኛ መርሐ-ግብር ነው። በአርባ ሁለት ነጥቦች 3ኛ ደረጃ ላይ…
ኢትዮጵያ ቡና

ሪፖርት | ተጠባቂው የረፋዱ ጨዋታ በቡናማዎቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
ቡናማዎቹን ከብርቱካናማዎቹ ያገናኘው ተጠባቂው የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ሁለት ግቦች ለቡናማዎቹ ሦስት ነጥብ በማጎናፀፍ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን አሳክቷል
ፍቅረየሱስ ተወልደብርሃን በተከታታይ ሦስት ጨዋታዎች ባስቆጠራቸው ግቦች ሲዳማ ቡና ሦስተኛውን ተከታታይ የ1ለ0 ድል ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ኢትዮጵያ ቡና ከ ሲዳማ ቡና
ሁለቱ ቡናዎች የድል መንገዳቸውን ለማስቀጠል በዕለተ ትንሣኤ የሚፋለሙበት ጨዋታ ተጠባቂ ነው። ሰላሣ ዘጠኝ ነጥቦች በመሰብሰብ ከመሪው…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ለመጀመርያ ጊዜ በአንድ የውድድር ዓመት ዐፄዎቹን ሁለት ጊዜ አሸንፈዋል
በተጠባቂው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና በኮንኮኒ ሀፊዝ ብቸኛ ጎል ፋሲል ከነማን 1ለ0 በመርታት ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ኢትዮጵያ ቡና ከ ፋሲል ከነማ
ቡናማዎቹ እና ዐፄዎቹ የሚያገናኘው የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ብርቱ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ ይገመታል። ከሰባት ጨዋታዎች በኋላ በባህርዳር…

ሪፖርት | የሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር በጣና ሞገዶቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
ባህር ዳር ከተማዎች ኢትዮጵያ ቡናን 2ለ0 በማሸነፍ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ ብለዋል። 12 ሰዓት ሲል በዋና…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ባህር ዳር ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና
የጣና ሞገዶቹን ከ ቡናማዎቹ የሚያፋልመው ተጠባቂ ጨዋታ የሳምንቱ መገባደጃ መርሐግብር ነው። በሰላሣ አራት ነጥቦች 4ኛ ደረጃ…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል
ቡናማዎቹ በአንተነህ ተፈራ ብቸኛ ግብ ታግዘው መቻልን 1-0 በማሸነፍ ከመሪዎቹ ያላቸውን የነጥብ ልዩነት አጥብበዋል። በኢዮብ ሰንደቁ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | መቻል ከ ኢትዮጵያ ቡና
ሁለቱን የመዲናይቱ ክለቦች የሚያገናኘው ጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ መርሐግብር ነው። በአዳማ ከተማ በተከናወኑ ጨዋታዎች ላይ ደካማ ውጤት…