ቅዱስ ጊዮርጊስ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ያደርጋል

ባሳለፍነው ቀን ከታንዛንያው ሲምባ ጋር የወዳጅነት ጨዋታ ያደረጉት ፈረሰኞቹ ሁለተኛ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ሊያደርጉ ነው። ከዚህ…

ፈረሰኞቹ አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታን ዋና አሰልጣኝ አድርገው ሾመዋል

በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን ፈረሰኞቹን በጊዜያዊነት እየመሩ የቆዮት አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ በመሆን ተሹመዋል። ቅዱስ…

ፈረሰኞቹ ነገ ወደ ታንዛኒያ ያቀናሉ

በአፍሪካ መድረክ ኢትዮጵያን የሚወክለው የቅዱስ ጊዮርጊስ የልዑክ ቡድን ነገ ወደ ታንዛንያ ጉዞ ያደርጋል። የ2014 የቤትኪንግ ኢትዮጵያ…

ፈረሰኞቹ ከመሐል ተከላካያቸው ጋር በስምምነት ተለያዩ

ያለፉትን ዘጠኝ ዓመታት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ቆይታ የነበረው የመሐል ተከላካይ ከክለቡ ጋር በስምነት መለያየቱ ታውቋል። አስቀድሞ…

ፈረሰኞቹ ከመስመር አጥቂያቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ፈረሰኞቹን የተቀላቀለው የመስመር አጥቂው ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። የወቅቱ የሊጉ ባለድል ቅዱስ ጊዮርጊስ…

ፈረሰኞቹ ወደ ታንዛኒያ ተጉዘው የአቋም መለኪያ ጨዋታ ሊያደርጉ ነው

በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ኢትዮጵያን የሚወክሉት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከታንዛኒያው ኃያል ክለብ ጋር የአቋም መፈተሻ ጨዋታ እንደሚያደርጉ ታውቋል።…

ፈረሰኞቹ የተከላካያቸውን ውል አራዝመዋል

በበርካታ ክለቦች ሲፈለግ የነበረው የመስመር ተከላካይ ከክለቡ ጋር ለመቆየት ውሉን አድሷል። ረመዳን የሱፍ ፣ ቢኒያም በላይ…

ፈረሰኞቹ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርመዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ የዳዊት ተፈራን ዝውውር ማገባደዱን ይፋ አድርጓል። የረመዳን የሱፍ እና ቢኒያም በላይን ዝውውር ከሰሞኑ ያገባደደው…

ፈረሰኞቹ የመስመር አጥቂውን አስፈርመዋል

የወቅቱ የሊጉ ሻምፒዮን ቅዱስ ጊዮርጊስ ፈጣኑን የመስመር አጥቂ የግሉ አድርጓል። በአህጉራዊ መድረክም ሆነ በቀጣይ ዓመት ለሚኖራቸው…

ፈረሰኞቹ የወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ውል ሊያድሱ ነው

በትናትናው ዕለት በይፋ ወደ ዝውውር ገበያው የገቡት ቅዱስ ጊዮርጊሶች የአራት ወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ውል ለማደስ በጠረቤዛ ዙሪያ…