ገብረክርስቶስ ቢራራን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠሩት መቻሎች የሁለት ተጫዋቾችን ውል አድሰዋል። የተጠናቀቀውን የውድድር ዘመን በሊጉ ጠንካራ የውድድር…
መቻል

መቻል አሠልጣኝ ሾሟል
ከሰሞኑን ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱን የቴክኒክ አማካሪው ለማድረግ ከስምምነት የደረሰው መቻል ዋና አሠልጣኝ ቀጥሯል። ከሁለት ቀናት በፊት…

ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ወደ ሊጉ የሚመለሱበትን ኃላፊነት ለማግኘት ከጫፍ ደርሰዋል
የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሀም መብራቱ በቀጣዩ ዓመት በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በሚሳተፍ አንድ ክለብ አዲስ ኃላፊነት ለማግኘት…

ሪፖርት | መቻል የውድድር ዓመቱን በግብ ተንበሽብሾ አጠናቋል
መቻሎች ለመጀመሪያ ጊዜ አራት ግቦች ባስቆጠሩበት ጨዋታ ለገጣፎ ለገዳዲን 4-1 መርታት ችለዋል። የምሽቱ መርሐግብር መቻልን ከለገጣፎ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ከሁለት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሷል
ምሽቱን በተደረገው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና 2-1 በሆነ ውጤት መቻልን በመርታት ደረጃውን ወደ አራተኛ ከፍ አድርጓል። በሸገር…

መረጃዎች| 110ኛ የጨዋታ ቀን
በነገው ዕለት በሚካሄዱ ሁለት የ29ኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አቅርበናል። ለገጣፎ…

ሪፖርት | መቻል ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል
ላለመውረድ በሚደረገው ትንቅንቅ ብዙ ትርጉም የነበረው የወልቂጤ ከተማ እና የመቻል ጨዋታ በመቻል 2-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። በዕለቱ…

መረጃዎች | 106ኛ የጨዋታ ቀን
የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ በብሔራዊ ቡድን ጨዋታ ምክንያት ከመቋረጡ በፊት የሚደረጉትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…

የአሰልጣኞች አስተያየት| መቻል 2-3 ባህር ዳር ከተማ
\”ውጤቱ አደጋ ለደረሰባቸው ደጋፊዎቻችን መታሰቢያ ይሁንልን\” ደግአረግ ይግዛው \”በመጀመርያው አጋማሽ የሰራናቸው ስህተቶች ውጤቱን እንዳናገኝ አድርጎናል\” ፋሲል…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
ጠንካራ ፉክክርን ያስመለከተን የባህርዳር ከተማ እና መቻል ጨዋታ በመጨረሻም በባህርዳር ከተማ 3ለ2 አሸናፊነት ተጠናቋል። መቻሎች በመጨረሻ…