ጦሩ የተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾቹን ውል አድሷል

ከደቂቃዎች በፊት የወሳኝ ተከላካዮቹን ውል ያራዘመው መከላከያ የሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾቹን ውልም ማራዘሙ ታውቋል። በቅርቡ ዋና አሠልጣኙን…

መከላከያ የሁለት ወሳኝ ተጫዋቾችን ውል አድሷል

በትናንትናው ዕለት በይፋ በዝውውሩ መሳተፍ የጀመረው መከላከያ የሁለት ነባር ተጫዋቾቹን ውል አድሷል። በረከት ደስታ፣ ሳሙኤል ሳሊሶ፣…

ምንይሉ ወንድሙ ወደ ቀድሞ ቤቱ ተመልሷል

የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር ያገባደደው እና ከአንድ ተጨማሪ ተጫዋች ጋር ቅድመ ስምምነት የፈፀመው መከላከያ አጥቂ የግሉ አድርጓል።…

መከላከያ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ከሰዓታት በፊት ወደ ዝውውሩ የገቡት ጦረኞቹ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን አክለዋል፡፡ በዛሬው ዕለት ወደ ዝውውር ገበያው ጎራ…

ከነዓን ማርክነህ ወደ መከላከያ አምርቷል

ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ቻምፒዮን የሆነው ከነዓን ማርክነህ የመከላከያ ተጫዋች መሆኑ እርግጥ ሆኗል። በዝውውር ገበያው በዛሬው ዕለት…

ጦሩ ወሳኝ ተጫዋች የግሉ አድርጓል

በቅርቡ ዋና አሠልጣኙን ይፋ ያደርጋል ተብሎ የሚጠበቀው መከላከያ በፋሲል ከነማ ውሉ የተገባደደውን የመስመር ተጫዋች ማስፈረሙ ታውቋል።…

መከላከያ ከአሠልጣኙ ጋር አይቀጥልም

በቀጣይ ዓመት መቻል የሚለው የቀደመ ስያሜውን ይዞ ብቅ የሚለው መከላከያ ከአሠልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ጋር እንደማይቀጥል ተረጋግጧል።…

ጦሩ ከአጥቂው ጋር ተለያይቷል

ከወራት በፊት መከላከያን የተቀላቀለው ጊኒያዊው አጥቂ ውሉን በስምምነት ቀዶ ዛሬ ወደ ሀገሩ አምርቷል። የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መከላከያ 1-2 ሀዋሳ ከተማ

ሀዋሳ ከተማ ከመመራት ተነስቶ በማሸነፍ በሦስተኛነት ፉክክሩ ከቀጠለበት ጨዋታ በኋላ ተጋጣሚ አሰልጣኞች ይህንን ብለዋል። አሰልጣኝ ዮሐንስ…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ መከላከያን አሸንፏል

ሀዋሳ ከተማዎች ደካማ በነበሩበት ጨዋታ አስፈላጊውን ሦስት ነጥብ ከመከላከያ መንጠቅ ችለዋል። መከላከያዎች በመጨረሻው የጨዋታ ሳምንት ከአዳማ…