ተክለማርያም ሻንቆ በጉዳዩ ዙሪያ ምላሽ ሰጥቷል

በሀገረ አሜሪካ የሚገኘው የግብ ዘቡ ወደ ስፍራው ስላቀናበት ምክንያት ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግሯል። ከሕዳር ወር መጀመሪያ ጀምሮ…

ተክለማርያም ሻንቆ ከክለቡ ጋር አይገኝም

ኢትዮጵያ መድን በግብ ጠባቂው ጉዳይ ደብዳቤ አውጥቷል። ባለፈው የውድድር ዘመን አጋማሽ ኢትዮጵያ መድንን ተቀላቅሎ ክለቡን በማገልገል…

ሲዳማ ቡና ከአሰልጣኙ ጋር ተለያይቷል

በውጤት ማጣት ውስጥ የሚገኙት ሲዳማ ቡናዎች ዋና አሰልጣኛቸውን በማገድ ጊዜያዊ አሠልጣኝ መሾማቸው ታውቋል። በ2016 የውድድር ዘመን…

የቀድሞ ዋና ዳኛ የስራ ሽግሽግ እንዲያደርጉ ተደርገዋል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ ዋና ዳኛ በመሆን ያገለገሉት እና ከወራት በፊት የወልቂጤ ከተማ ዋና አሰልጣኝ በመሆን…

ሀዋሳ ከተማዎች አዲስ አምበል ሰይመዋል

ከዋና አሰልጣኙ ጋር የተለያየው ሀዋሳ ከተማ አዲስ አምበል መምረጡን ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ አሳውቋል። በአስራ አንድ ሳምንታት…

ሀዋሳ ከተማ በጊዜያዊነት በማን እንደሚመራ ታወቀ

በቅርቡ ከዋና አሰልጣኙ ጋር የተለያየው ሀዋሳ ከተማ በቀጣይነት ቡድኑን የሚመሩ ጊዜያዊ አሰልጣኞች ኃላፊነት ሰጥቷል። ከውጤት ጋር…

ሪፖርት | አንተነህ ተፈራ ቡናማዎቹን ባለድል አድርጓል

አንደኛ ሳምንት ላይ መደረግ በነበረበት እና ዛሬ በተደረው ተስተካካይ የሊጉ መርሃግብር ኢትዮጵያ ቡና በአንተነህ ተፈራ ብቸኛ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 0-1 ኢትዮጵያ ቡና

“በደጋፊዎቻችን ታጅበን ለመጫወት ጓጉተናል።” አሰልጣኝ ነጻነት ክብሬ “እግርኳስን ተወዳጅ ያደረገው ያልተጠበቁ ነገሮችን ማስተናገዱ ነው።” አሰልጣኝ በጸሎት…

መረጃዎች | 45ኛ የጨዋታ ቀን

ነገ በሚደረገው ተስተካካይ ጨዋታ ዙሪያ ያሉ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ኢትዮጵያ ቡና ሁለቱም…

አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ እና ሀዋሳ ከተማ ተለያዩ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረው ሀዋሳ ከተማ ከአሰልጣኙ ጋር በዛሬው ዕለት አመሻሹን በይፋ መለያየቱን…