ከሳምንት በፊት የተጫዋቾቻቸውን ውል ማደስ የጀመሩት ባህር ዳር ከተማዎች ዛሬ ረፋድም የመስመር ተጫዋቻቸውን ውል ለማደስ ተስማምተዋል።…
ዝ ክለቦች
ድሬዳዋ ከተማ አማካይ ተጫዋች አስፈረመ
የተከላካይ አማካይ ስፍራ ተጫዋች የሆነው አስጨናቂ ሉቃስ ወደ ብርቱካናማዎቹ አምርቷል፡፡ የተከላካይ አማካዩ አስጨናቂ ሉቃስ ኢትዮ –…
ወልቂጤ ከተማ ሁለት ተጫዋቾች አስፈርሟል
ወልቂጤዎች በቀጣይ የውድድር ዓመት ተጠናክረው ለመቅረብ ውል የጨረሱ ተጫዋቾች ውል በማደስ እንዲሁም አዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም የዝውውር…
ባህር ዳር ከተማ የተከላካዩን ውል አድሷል
እስካሁን የ4 ነባር ተጫዋቾችን ውል ያደሱት የጣና ሞገዶቹ ዛሬ ከሰዓት ደግሞ የተከላካያቸውን ውል አድሰዋል። በአሰልጣኝ ፋሲል…
የኢትዮጵያ ቡና የዝውውር እንቅስቃሴ…
“5ኛው የቡና የቤተሰብ ሩጫ”ን አስመልክቶ በተጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የክለቡ የዝውውር እንቅስቃሴዎችን በተመለከተ መጠነኛ ገለፃ ተደርጓል።…
5ኛው የኢትዮጵያ ቡና ቤተሰባዊ ሩጫን በተመለከተ ዛሬ መግለጫ ተሰጥቷል
በ12/12/12 የሚደረገውን 5ኛው “የቡና ቤተሰባዊ ሩጫ”ን በተመለከተ ዛሬ ከሰዓት በክለቡ የፅህፈት ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ መግለጫ ተሰጥቷል።…
ወልቂጤ ከተማ ከወሳኝ ተጫዋቹ ጋር ይቀጥላል
ወልቂጤ ከተማ የመስመር ተጫዋቹ ጫላ ተሺታን በክለቡ ለማቆየት ከስምምነት ላይ ደርሷል። ከሰሞኑ የአሰልጣኙን እና የስድስት ተጫዋቾች…
አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ ለመቀጠል ተስማምተዋል
ላለፉት ሁለት ዓመታት ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር ቆይታ አድርገው ቡድኑ የሊጉን ዋንጫ እንዲያነሳ ያስቻሉት አሰልጣኝ ገብረመድኅን…
“የዘመናችን ክዋክብት ገፅ” ከረመዳን የሱፍ ጋር…
በስሑል ሽረ እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የተሳኩ ጊዜያትን እያሳለፈ የሚገኘው ወጣቱ የግራ መስመር ተከላካይ ረመዳን የሱፍ…
“ወደፊት ብሔራዊ ቡድን የማሰልጠን ምኞቴን ማሳካት እፈልጋለሁ” ሙሉቀን አቡሀይ
ዛሬ በጀመርነውና ወደ አሰልጣኝነቱ በቅርቡ ብቅ ያሉ ጀማሪ አሰልጣኞችን በምናቀርብበት አምድ ከፋሲል ከነማ ምክትል አሰልጣኞች መካከል…

