መቐለ 70 እንደርታ አማካዩን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

ምዓም አናብስት የዝውውር መስኮቱ የመጀመሪያ ፈራሚያቸው ለማግኘት ተቃርበዋል በሀያ ሁለት ነጥብ 18ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡት መቐለ…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ድል ሲቀናቸው መቻል እና መቐለ ነጥብ ተጋርተዋል

በአዳማ በተደረጉ ጨዋታዎች ወላይታ ድቻ በካርሎስ ዳምጠው ግቦች ድሬዳዋን 2-0 ሲያሸንፍ መቻል እና ምዓም አናብስት 0-0…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ21ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

በ21ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን የሚካሄዱ መርሐ ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ ! አዳማ ከተማ ከ ሸገር…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ ድል ተጎናጽፏል

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20ኛ ሳምንት የመዝጊያ ጨዋታ ዛሬ ሲደረግ ምዓም አናብስቶች በስንታየሁ መንግስቱ ብቸኛ ግብ…

ሪፖርት| ሰጎኖቹ ድል ሲያደርጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ከሁለት ለባዶ መመራት ተነስተው ከባህር ዳር ከተማ ጋር ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲዎች ወሳኝ…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ እና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲዎች ወሳኝ ድል አሳክተዋል

ምዓም አናብስት እና ቡናማዎቹ ያፋለመው ጨዋታ 1-1 ሲጠናቀቅ ሰጎኖቹ ከመሪው ያላቸውን ልዩነት ያጠበቡበትን ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል…

መረጃዎች | የ18ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

18ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት ተጠባቂ ጨዋታዎች የሚጠናቀቅ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም…

ሪፖርት | በአዳማ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ያለ ግብ ተጠናቀዋል

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀምሩ የአዳማ ከተማ እና መቐለ 70 እንደርታ እንዲሁም…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ17ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

17ኛ ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ  ዛሬ በሚካሄዱ አራት ጨዋታዎች ይጀመራል፤  ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው አሰናድተናል።…

ሪፖርት| ምዓም አናብስት ድል ሲቀዳጁ የጦና ንቦቹ እና የጣና ሞገዶቹ ነጥብ ተጋርተዋል

  በአዳማ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ወላይታ ድቻ እና ባህርዳር ከተማ ያለ ግብ ሲለያዩ መቐለ 70 እንደርታ…