ባህርዳር ከተማ አጥቂ አስፈርሟል

የውድድር አጋማሽ የዝውውር መስኮትን በመጠቀም የጣና ሞገዶቹ ሦስተኛውን ተጫዋች የግላቸው አድርገዋል። በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውድድር…

ሚሊዮን ሠለሞን ወደ አዲስ ክለብ አመራ

ከስድስት ወራት በፊት ሀዋሳን የተቀላቀለው ተከላካይ ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ወደ አዲስ ክለብ ማምራቱን ሶከር ኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | አራቱ የግማሽ ፍጻሜ ተፋላሚዎች ሙሉ ለሙሉ ተለይተዋል

በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ አርባምንጭ ከተማን የገጠመው ሀዋሳ ከተማ 2ለ0 በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን መቀላቀሉን አረጋግጧል። በኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች

ወደ ግማሽ ፍፃሜው የሚያልፍ የመጨረሻው ክለብ የሚለይ ጨዋታ የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። የከፍተኛ ሊጉ መሪ አርባምንጭ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ኢትዮጵያ ቡና በአሳማኝ ብቃት ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅሏል

በዛሬው የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ መርሃግብር ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን በሰፊ የግብ ልዩነት በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜውን…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች

የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ነገም ይቀጥላሉ ፤ ፋሲል ከነማና ኢትዮጵያ ቡና ወደ ግማሽ ፍፃሜው ለማለፍ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ወላይታ ድቻ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅሏል

የጦና ንቦቹ ፈረሰኞቹን 2ለ1 በመርታት ግማሽ ፍጻሜውን የተቀላቀሉ ሁለተኛ ቡድን ሆነዋል። በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ሁለተኛ…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች

ዛሬ በተካሄደ አንድ ጨዋታ የጀመረው አራተኛው ዙር የኢትዮጵያ ዋንጫ ነገ በሚደረግ አንድ ጨዋታ ይቀጥላል፤ ኢትዮጵያ መድንን…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ኢትዮጵያ መድን ግማሽ ፍጻሜውን የተቀላቀለ የመጀመሪያው ቡድን ሆኗል

በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ የመጀመሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን 3ለ1 በሆነ ውጤት አዳማ ከተማን በመርታት ግማሽ ፍጻሜውን…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች

የአራተኛ ዙር የኢትዮጵያ ዋንጫ ነገ በሚደረግ አንድ ጨዋታ ይጀመራል፤ የሩብ ፍፃሜው የመክፈቻ ጨዋታ የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…