በዝናብ ምክንያት የተራዘሙት ጨዋታዎች በቀጣይ ቀናት ይደረጋሉ

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ትናንት እና ዛሬ የተራዘሙት አራት ጨዋታዎች የሚደረጉበት ቀን እና ሰዓት በይፋ ተገልጿል።…

ትናንት እና ዛሬ መደረግ የነበረባቸው ጨዋታዎች መቼ ይከናወናሉ ?

በከባድ ዝናብ ምክንያት ያልተከናወኑት አራት ጨዋታዎች መቼ እንደሚደረጉ አጣርተናል። በድሬደዋ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

ሀድያ ሆሳዕና የቅሬታ ደብዳቤን አስገብቷል

ሀድያ ሆሳዕና በኢትዮጵያ መድን 1ለ0 በተሸነፈበት ጨዋታ ላይ ሁለት ጉዳዮችን በመጥቀስ ደረሰብኝ ያለውን በደል ለአወዳዳሪው አካል…

የለገጣፎ ለገዳዲ ሥራ አስኪያጅ አቶ ገዛኸኝ ሀሳብ…

👉\”አሁንም በዚህ መልኩ የሚቀጥሉ ከሆነ እና መፍትሔ ካላገኘን ቀጣዩን ጨዋታም ለመጫወት እንቸገራለን\” 👉\”ይህ ጉዳይ በህግ እንዲፈታ…

የለገጣፎን ጉዳይ በተመለከተ የአክሲዮን ማኅበሩን ሥራ-አስኪያጅ አቶ ክፍሌን አናግረናል

👉\”ጉዳዩ የህግ አተረጓጎም ችግር ነው\” 👉\”ሁለተኛ ዙር ላይ የሚመዘገበው ተጫዋች ሁለተኛ ዙር ውድድር ላይ እንደሚጫወት ነው…

በለገጣፎ ጉዳይ ዙሪያ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሀፊ ሀሳባቸውን አጋርተውናል

👉\”ዝውውር ተፈቅዶ ቴሴራ ያሟላን ተጫዋች አትወዳደርም ልትለው በፍፁም አትችልም\” 👉\”እንደ ፌዴሬሽን በሆደ ሰፊነት ብዙ ነገሮችን ለማየት…

መረጃዎች | 61ኛ የጨዋታ ቀን

በሦስተኛ ቀን የ15ኛ ሳምንት ጨዋታዎች የሚደረጉ ሁለት መርሐ-ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ሲዳማ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ጣፋጭ ድል አስመዝግቧል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ መድን በያሬድ ዳርዛ የ95ኛ ደቂቃ ግብ ሀዲያ ሆሳዕና ላይ የ1-0 ወሳኝ…

ኦሴ ማውሊ ዐፄዎቹን ተቀላቅሏል

በአዲስ አሠልጣኝ እየተመሩ የሚገኙት ፋሲል ከነማዎች ጋናዊውን አጥቂ የግላቸው አድርገዋል። አሠልጣኝ አሸናፊ በቀለን በመሾም ከቻን ውድድር…

መረጃዎች | 60ኛ የጨዋታ ቀን

የአንደኛ ዙር የመጨረሻ የጨዋታ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፋችን ቀርበዋል። ሀዲያ ሆሳዕና ከኢትዮጵያ…