የአሠልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-3 አርባምንጭ ከተማ

አዞዎቹ ከብርቱካናማዎቹ ሦስት ነጥብ እና ሦስት ጎል ካገኙበት ጨዋታ በኋላ ተከታዩ የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ከአሠልጣኞቹ ተደምጧል። መሳይ…

ሪፖርት | አዞዎቹ ሁለተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል

በምሳ ሰዓቱ ጨዋታ ያገኟቸውን ጥቂት ዕድሎች ወደ ግብነት መቀየር የቻሉት አዞዎቹ የብርቱካናማዎቹ በሊጉ የመቆየት ህልም ላይ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-0 መከላከያ

በዕለቱ ቀዳሚ በነበረው እና ያለ ግብ በአቻ ውጤት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና መከላከያ ነጥብ ተጋርተዋል

እንደ አየር ፀባዩ ሁሉ እጅግ ቀዝቃዛ የነበረው የወላይታ ድቻ እና መከላከያ ጨዋታ ያለ ግብ በአቻ ውጤት…

ቅድመ ዳሰሳ | የ27ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የ27ኛ ሳምንት የነገ ሦስት ጨዋታዎች የተቃኙበት ፅሁፋችን እንደሚከተለው ተሰናድቷል። ወላይታ ድቻ ከ መከላከያ የዕለቱን መርሐ-ግብሮች የሚያስከፍተው…

Continue Reading

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መከላከያ እና አዳማ ድል ሲቀናቸው ሀዋሳ እና ድሬዳዋ ነጥብ ተጋርቷል

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛው ዙር የ14ኛ ሳምንት ሦስት ጨዋታዎች በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ተካሂደው መከላከያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 2-1 ባህር ዳር ከተማ

የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ –…

ሪፖርት | ኃይቆቹ የጣና ሞገዶቹን በመርታት ወደ ሦስተኛነት ከፍ ብለዋል

ሀዋሳ ከተማ በኤፍሬም አሻሞ እና ብሩክ በየነ ጎሎች ታግዞ ባህር ዳር ከተማን በመርታት ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-0 ወልቂጤ ከተማ

የዛሬ ረፋዱ ጨዋታ በቅዱስ ጊዮርጊስ አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ –…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ በዋንጫ ፉክክሩ ውስጥ ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል

ቅዱስ ጊዮርጊሶች በሁለቱ አጋማሾች ባስቆጠሯቸው ግቦች ወልቂጤ ከተማን በመርታት ከተከታታይ ነጥብ መጣሎች በኋላ ይበልጥ ወደ ዋንጫው…