በዛሬው የመጨረሻ ጨዋታ ወደ መቀመጫ ከተማቸው የተመለሱት ባህር ዳር ከተማዎች ከወላይታ ድቻ ጋር 0-0 ተለያይተዋል። ወላይታ…
ሪፖርት

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ በአዳማ ተፈትነው አሸንፈዋል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአዳማ ከተማ ጠንከር ያለ ፈተና ቢገጥመውም በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠረች ግብ ውጤት አስጠብቆ በመውጣት ነጥቡን…

ሪፖርት | ዕድለኛ ያልነበሩት ሰበታዎች ከሀዋሳ ጋር ነጥብ ተጋርተዋል
በዕለቱ የመጀመሪያ በነበረው ጨዋታ ሰበታ ከተማዎች በሁለቱ አጋማሽ የነበራቸውን የበላይነት በግብ ማጀብ ባለመቻላቸው ከሀዋሳ ከተማ ጋር…

ሪፖርት | ጦሩ የዕለቱን ሦስተኛ የ2-1 ድል አስመዝግቧል
የአዳማውን ውድድር በድል የተሰናበተው መከላከያ የባህር ዳር ቆይታውንም ሀዲያ ሆሳዕናን 2-1 በመርታት ጀምሯል። መከላከያ ከኢትዮጵያ ቡናው…

ሪፖርት | የአቡበከር ናስር ግቦች ኢትዮጵያ ቡናን ባለድል አድርገዋል
ዘንድሮ በሊጉ የመጀመሪያ በነበረው የምሳ ሰዓት ጨዋታ አቡበከር ናስርን ከጉዳት መልስ ያገኘው ኢትዮጵያ ቡና ድሬዳዋ ከተማን…

ሪፖርት | ጅማ አባ ጅፋር ተከታታይ ድል አስመዝግቧል
በባህር ዳር ዓለምአቀፍ ስታዲየም የመጀመሪያ በነበረው የረፋዱ ጨዋታ ላለመውረድ እየታተሩ የሚገኙት ጅማ አባ ጅፋሮች አርባምንጭ ከተማን…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ከመመራት ተነስተው አሸንፈዋል
የሊጉ የአዳማ ቆይታ የመጨረሻ እና በሰንጠረዡ አናት በሚደረገው ፉክክር ትልቅ ትርጉም በነበረው መርሃግብር በሁለተኛው አጋማሽ ተሻሽሎ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 3-1 ወላይታ ድቻ
የሊጉ የአዳማ ቆይታ የተቋጨበት ጨዋታ ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞች ሀሳባቸውን ሰጥተዋል። ጊዜያዊ አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ – ፋሲል…

ሪፖርት | አዝናኙ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የ21ኛ የጨዋታ ሳምንት የመጨረሻ ዕለት የመጀመሪያ የነበረው እና ስድስት ግቦች የተቆጠሩበት አዝናኙ የአዲስ አበባ እና ሀዲያ…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ከወራጅ ቀጠናው የሸሹበትን ወሳኝ ድል አሳክተዋል
የመውረድ ስጋት የሚያንዧብብባቸው ድሬዳዋ ከተማ እና ሰበታ ከተማ ያደረጉት ጨዋታ በምስራቁ ክለብ አሸናፊነት ተጠናቋል። ባሳለፍነው ሳምንት…