የአስረኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገም ቀጥለው ይካሄዳሉ ፤ ጨዋታዎቹን አስመልክተን ያሰናዳናቸው መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበናል። ኢትዮጵያ መድን ከ…
ፕሪምየር ሊግ

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀድያ ሆሳዕና 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ
“በሠራነው ስራ በቂ ነገር አግኝተናል” አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ “የተሻለ ነገር ለማድረግ ነበር ምንም አልተሳካም” አሰልጣኝ ዘሪሁን…

ሪፖርት | ነብሮቹ እና ፈረሠኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል
ምሽት ላይ የተደረገው የሀዲያ ሆሳዕና እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ 0-0 ተጠናቋል። በምሽቱ መርሐግብር ሀዲያ እና ጊዮርጊስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 2-1 ሀዋሳ ከተማ
“እግር ኳስ ውስጥ እንዴት ተጫወተ አይደለም ማን አሸነፈ ነው” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “ከክለቡ ጋር የማወራው ነገር…

ሪፖርት | ኃይቆቹ አምስተኛ ተከታታይ ሽንፈት አስተናግደዋል
በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ መቻል ሀዋሳን 2-1 በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሷል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻል እና ሀዋሳ…

መረጃዎች | 39ኛ የጨዋታ ቀን
የአስረኛው ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን አሰናድተንላችኋል። መቻል ከ ሀዋሳ ከተማ ከመሪዎቹ ተርታ የሚገኙት መቻሎችና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 አዳማ ከተማ
“ፍፁም ለግብ የቀረቡ ኳሶችን የመፍጠር አቅማችን ደካማ ነው” አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው “አንዳንዴ እንደዚህ ይሆናል ብትጫወትም ዕድለኝነትን…

ሪፖርት | እጅግ ቀዝቃዛው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
ለተመልካች ሳቢ ያልነበረው የሲዳማ ቡና እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ 0-0 ተጠናቋል። በምሽቱ መርሐግብር ሲዳማ ቡና እና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ሻሸመኔ ከተማ
“ከመጥፎ ቀኖች እንደ አንዱ አድርጌ ነው ዛሬን የምቆጥረው” አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ “ከዋና ዳኞች በላይ ጨዋታውን እየረበሹ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከሻሸመኔ ነጥብ ተጋርቷል
በሣምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር ኢትዮጵያ ቡና እና ሻሸመኔ ከተማ 1-1 ተለያይተዋል። በሣምንቱ የመጀመሪያ መርሐግብር ኢትዮጵያ ቡና እና…