ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከከፍተኛ ሊጉ ካሳደጉ ተጫዋች መካከል አንዱ የሆነው የአማካይ እና የመስመር አጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ…
ፕሪምየር ሊግ
ባህርዳር ከተማ ተከላካይ አስፈረመ
የመሐል ተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹ የጣና ሞገዱን ተቀላቀለ። በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ እና በፕሪምየር ሊጉ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ…
ሴኔጋላዊው የግብ ዘብ ቀጣይ ማረፊያው የጣና ሞገዶቹ ሊሆን ከጫፍ ደርሷል
ቁመታሙ ግብ ጠባቂ የባህርዳር ከተማ አዲሱ ተጫዋች ለመሆን እጅጉን ተቃርቧል። ከፕሪምየር ሊጉ ጎን ለጎን ኢትዮጵያን ወክለው…
ሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ተጫዋቹን አስፈርሟል
በትላንትናው ዕለት የስድስት ተጫዋቾችን ውል ያደሰው ሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያ አዲስ ፈራሚውን በዛሬው ዕለት ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል።…
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሁለት ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል
ከቀናት በፊት የእውቅና ሽልማት ያበረከተው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዛሬ የሁለት ተጫዋቾቹን ውል አድሷል። በአሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ…
ሀድያ ሆሳዕና አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም የነባር ተጫዋች ውልም አድሷል
የአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌው ሀድያ ሆሳዕና የቀድሞው ተጫዋቹን ሲያስፈርም የተከላካዩንም ውል አራዝሟል። በአዲሱ አሰልጣኛቸው ዮሐንስ ሳህሌ መሪነት…
ነብሮቹ አንድ ተጫዋቾች አስፈርመዋል
ሀድያ ሆሳዕናዎች ግብ ጠባቂ አስፈርመዋል። ዮሐንስ ሳህሌን ዋና አሰልጣኝ አድርገው የሾሙት ሀድያ ሆሳዕናዎች ባለፈው የውድድር ዓመት…
ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ወደ ሊጉ የሚመለሱበትን ኃላፊነት ለማግኘት ከጫፍ ደርሰዋል
የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሀም መብራቱ በቀጣዩ ዓመት በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በሚሳተፍ አንድ ክለብ አዲስ ኃላፊነት ለማግኘት…
ሀምበሪቾ ዱራሜ የአሰልጣኙን ውል አራዝሟል
ሀምበሪቾ ዱራሜ ከከፍተኛ ሊጉ ያሳደጉትን አሰልጣኝ ውል በዛሬው ዕለት አድሷል። በ2015 የከፍተኛ ሊግ ተሳትፎውን በምድብ ሐ…
ዳዋ ሆቴሳ ሀድያ ሆሳዕናን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል
ሀድያ ሆሳዕና የቀድሞው ተጫዋቹን ለማስፈረም ስምምነት ፈፅሟል። በቀጣዩ ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ…

