ጌታነህ ከበደ ደምቆ ባመሸበት ጨዋታ ወልቂጤዎች ከሁለት ለባዶ መመራት ተነስተው ለገጣፎን አሸንፈዋል። ወልቂጤዎች ባለፈው ሳምንት ሽንፈት…
ፕሪምየር ሊግ
ሪፖርት | መቻል ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጣፋጭ ድል ተጎናጽፏል
መቻሎች በከነዓን ማርክነህ ብቸኛ የፍጹም ቅጣት ምት ግብ ፈረሰኞቹን 1-0 መርታት ችለዋል። 9 ሰዓት ላይ የመቻል…
መረጃዎች | 95ኛ የጨዋታ ቀን
የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ማገባደጃ የሆኑ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። መቻል ከ…
አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ በዕለቱ ዳኝነት ዙሪያ የሰጡት አስተያየት
\”ይህ ጥቅም መስጠት ካልሆነ በስተቀር ሌላ ምንም ነገር የለውም… \”14 ለ 11 ሆኖ መጫወት ይቻላል ?……
ሪፖርት | 57 ጥፋቶች በተሰሩበት ጨዋታ ሀዋሳ እና ሀዲያ ነጥብ ተጋርተዋል
ሳቢ ያልነበረው የሀዋሳ ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና ጨዋታ ያነሱ ግልፅ የግብ ማግባት ሙከራዎች ተደርገውበት 0ለ0 ተጠናቋል።…
ሪፖርት| ፍሊፕ አጄህ ለተከታታይ ሁለተኛ ጨዋታ ሲዳማን አሸናፊ አድርጓል
ሦስት ቀይ ካርዶች እና አስራአንድ ቢጫ ካርዶች በተመዘዙበት ጨዋታ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ድል አሳክቷል። 09:00 ላይ…
መረጃዎች | 94ኛ የጨዋታ ቀን
ነገ በ23ኛው ሳምንት የሚስተናገዱትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ኢትዮጵያ መድን ከ ሲዳማ ቡና ባሳለፍነው…
ሪፖርት|ብርቱካናማዎቹ በመጨረሻ ደቂቃዎች ባስቆጠሯቸው ግቦች ጣፋጭ ድል ተቀዳጅተዋል
የሱራፌል ጌታቸው እና ቢንያም ጌታቸው የመጨረሻ ደቂቃ ጎሎች ብርቱካናማዎቹን ሦስት ነጥብ አስጨብጠዋል። ብርቱካናማዎቹ ባለፈው ጨዋታ ከተጠቀሙበት…
ሪፖርት | ባህርዳር ከተማ ወደ ድል ተመልሷል
የጣና ሞገዶች ከመመራት ተነስተው ኢትዮጵያ ቡናን 3-1 በመርታት ለዋንጫው የሚያደርጉትን ግስጋሴ ቀጥለዋል። መጠነኛ ፉክክር እያስመለከተን የጀመረው…
መረጃዎች | 93ኛ የጨዋታ ቀን
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ባህር…

