ኢትዮ ኤሌክትሪክ ተከላካይ አስፈርሟል

ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከአራት ዓመታት በኋላ ዳግም መመለስ የቻለው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሀዋሳ ከተማውን ተከላካይ በይፋ…

የአቤል ማሞ ማረፊያው ታውቋል

ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ያለፉትን ሁለት ዓመታት ቆይታ ያደረገው የግብ ዘቡ አቤል ማሞ ወደ ሌላኛው የሊጉ ክለብ…

ወልቂጤ ከተማ አማካይ አስፈርሟል

ወደ ዝውውሩ ዘግየት ብሎ ቢገባም በርከት ያሉ አዳዲስ ተጫዋቾችን ማስፈረም የቻለው ወልቂጤ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች የግሉ…

አዳማ ከተማ ከግብ ጠባቂው ጋር በስምምነት ተለያይቷል

በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን አዳማ ከተማን ያገለገለው የግብ ዘቡ ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለን ዋና…

መቻል የግብ ዘብ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል

በትናንትናው ዕለት ግርማ ዲሳሳን ያስፈረመው መቻል በሦስት ዓመት ውል ግብ ጠባቂ የግሉ ማድረጉ ታውቋል። 24 ቀናት…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የተስፈኛውን ተጫዋች ውል አራዝሟል

አዲስ አዳጊው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የመስመር አጥቂውን ውል ማደሱ ታውቋል። የአሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተናን ቆይታ ለአንድ ዓመት ካራዘመ…

ለገጣፎ ለገዳዲ አጥቂ አስፈርሟል

አዲስ አዳጊው ለገጣፎ ለገዳዲ ሦስተኛ ፈራሚውን ሲያገኝ የነባር ተጫዋቾቹን ውልም አራዝሟል። ከሳምንት በፊት የሁለት የመስመር አማካይ…

መቻል የመስመር ተጫዋች አስፈርሟል

በቀጣዩ የውድድር ዓመት ተጠናክሮ ለመቅረብ በዝውውሩ እየተሳተፈ የሚገኘው መቻል የመስመር ተጫዋች የግሉ አድርጓል። በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስድስተኛ ፈራሚውን አግኝቷል

በተለያዩ ክለቦች ተጫውቶ ያሳለፈው ተከላካይ ተስፋዬ በቀለ ወደ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አምርቷል። ግብ ጠባቂዎቹን ፍቅሩ ወዴሳ እና…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

በዝውውሩ ተሳትፎ እያደረገ የሚገኘው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሁለተኛ ግብጠባቂ አስፈርሟል። ከአራት ዓመት በኋላ ወደ ሊጉ ዳግም የተመለሰው…