መረጃዎች | 59ኛ የጨዋታ ቀን

የ15ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። አርባምንጭ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ በእስካሁን የሊጉ…

ለፕሪምየር ሊጉ ተጫዋቾች የሚዲያ አጠቃቀምን በተመለከተ ስልጠና ሊሰጥ ነው

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር ከመልቲቾይዝ ኢትዮጵያ ጋር በመሆን ለሊጉ ተጫዋቾች ከሚዲያ አጠቃቀም ጋር የተያያዘ ስልጠና…

አዳማ ከተማ እና ወልቂጤ ከተማ ቅጣት ተጣለባቸው

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ በ14ኛ ሳምንት በተከሰቱ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አሳልፏል። የኢትዮጵያ…

ለገጣፎ ለገዳዲ በአራት ተጫዋቾች ጉዳይ ውሳኔ ተላለፈበት

በርከት ያሉ ተጫዋቾችን የሸኘው ለገጣፎ ለገዳዳዲ በአራት ተጫዋቾች ክስ ቀርቦበት የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ አሳልፎበታል። በዘንድሮው የቤትኪንግ…

ሪፖርት | የየኋላሸት ሰለሞን ብቸኛ ጎል ሠራተኞቹን ባለ ድል አድርጋለች

ከተያዘለት ደቂቃ ዘግይቶ የጀመረው የወልቂጤ ከተማ እና ወላይታ ድቻ የምሽቱ ጨዋታ በሠራተኞቹ 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። 01፡00…

ሪፖርት | መቻል እና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ተጋርተዋል

በብርቱ ፉክክር ታጅቦ ለተመልካች አዝናኝ የነበረው የኢትዮጵያ ቡና እና የመቻል ጨዋታ 3-3 ተጠናቋል። ሁለቱም ቡድኖች በመረጡት…

መረጃዎች | 58ኛ የጨዋታ ቀን

የ14ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ ቅድመ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። መቻል ከ ኢትዮጵያ ቡና በአሠልጣኝ…

ሪፖርት | ኢስማኤል ኦሮ አጎሮ ፈረሰኞቹን ነጥብ ከመጣል ታድጓል

የቶጓዊው አጥቂ የመጨረሻ ደቂቃዎች ግብ ፈረሰኞቹን ወደ ሰንጠረኙ አናት መልሳለች። ፈረሰኞቹ በአመዛኙ ከተጠቀሙበት አቀራረብ ምኞት ደበበ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሷል

ዛሬ በተደረገው ቀዳሚ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ለገጣፎ ለገዳዲን 2-0 በመርታት ከወራጅ ቀጠናው ቀና ያለበትን ውጤት አሳክቷል።…

መረጃዎች | 57ኛ የጨዋታ ቀን

14ኛ የጨዋታ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ቀጥሎ የሚውል ሲሆን በተከታዩ ፅሁፍም የነገዎቹን መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች…