መቻል ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል

ረፋድ ላይ ተክለማርያም ሻንቆን የግሉ ያደረገው መቻል ተጨማሪ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመራው…

የዋልያዎቹ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ የቀን ለውጥ ተደርጎበታል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከዩጋንዳ ጋር የሚያደርገው የአቋም መለኪያ ጨዋታ የቀን ለውጥ መደረጉ ታውቋል። በአልጄርያ አስተናጋጅነት ለሚከናወነው…

መቻል ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

በዝውውር መስኮቱ የነቃ ተሳትፎ ያደረገው መቻል ከሲዳማ ጋር በስምምነት የተለያየውን የግብ ዘብ የግሉ አድርጓል። በቀጣዩ ዓመት…

የጣና ሞገዶቹ አይቮሪያዊ የግብ ዘብ አግኝተዋል

በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመራው ባህር ዳር ከተማ ወጣቱን አይቮሪኮስታዊ ግብ ጠባቂ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በተጠናቀቀው የውድድር…

የምርጫ አስፈፃሚ እና የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ መግለጫ ሰጥተዋል

12 ቀናት የቀሩት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት እና ሥራ አስፈፃሚዎች ምርጫን የተመለከተ መግለጫ ተሰጥቷል። ዛሬ ከሰዓት…

የጣና ሞገዶቹ ከአማካይ ተጫዋቻቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል

ቡርኪናፏሳዊው አማካይ ከባህር ዳር ከተማ ጋር በስምምነት መለያየቱ ተረጋግጧል። የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ለመጀመር የህክምና ምርመራ ለማድረግ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሰላለፍ ታውቋል

10 ሰዓት ላይ ከዋሪየርስ ኩዊን ጋር የሴካፋ የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታውን የሚያደርገውን የንግድ ባንክ…

ሲዳማ ቡና ከግብ ዘቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

በተጠናቀቀው ዓመት ሲዳማ ቡናን በመቀላቀል ግልጋሎት የሰጠው ግብጠባቂ ከክለቡ ጋር በስምምነት መለያየቱ ተረጋግጧል። የ2015 ቅድመ ዝግጅታቸውን…

አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው ከነገው ጨዋታ በፊት ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል

👉”ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አደገ ማለት የኢትዮጵያ እግርኳስም አደገ ማለት ነው” 👉”ፕሮጀክት አይደለም እየሰራሁ ያለሁት ፤ ፕሮፌሽናል…

የኢትዮጵያ ቡና ረዳት አሰልጣኞች ታውቀዋል

ቡናማዎቹ የአሰልጣኝ ቡድናቸውን አደራጅተው መጨረሳቸውን ይፋ አድርገዋል። ከአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ ጋር በመለያየት አሰልጣኝ ተመስገን ዳናን የሾመው…