መረጃዎች| 26ኛ የጨዋታ ቀን

በሰባተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ የሚደረጉትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።   መቻል ከ አዳማ…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ዐፄዎቹን ረተዋል

በምሽቱ ጨዋታ ወላይታ ድቻዎች እጅግ ማራኪ ከሆነ እንቅስቃሴ ጋር ፋሲል ከነማን 2-0 ማሸነፍ ችለዋል። በምሽቱ ተጠባቂ…

ሪፖርት | የአሜ መሐመድ የግንባር ጎል ወልቂጤን ባለ ድል አድርጓል

ወልቂጤ ከተማ በቅያሪ ተጫዋቾቹ ዕገዛ ሀምበርቾን በመጨረሻ ደቂቃ ጎል 1-0 በመርታት ተከታታይ ድልን አሳክቷል። ወልቂጤ ከተማ…

መረጃዎች| 25ኛ የጨዋታ ቀን

የሰባተኛ ሳምንት መርሀ-ግብር ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀመራል ፤ ጨዋታዎቹን አስመልክተን ያዘጋጀንላችሁን መረጃዎች እንደሚከተለው እናቀርባለን። ወልቂጤ…

ፕሪምየር ሊግ | የ6ኛ ሳምንት ዐበይት ጉዳዮች

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከቀናት በፊት ሲጠናቀቁ ሊነሱ ይገባቸዋል ያልናቸውን ትኩረት የሳቡ ዐበይት ጉዳዮች…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ | የ6ኛ ሳምንት ምርጥ 11

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ጨዋታዎችን በመንተራስ ተከታዩን የሳምንቱ ምርጥ ቡድን ሰርተናል። አሰላለፍ 4-3-3 ግብ ጠባቂ…

Continue Reading

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ቅጣቶችን አስተላልፏል

የስድስተኛ ሳምንት መርሐግብርን በመንተራስ አራት ተጫዋቾች እና ሦስት ክለቦች ጠንከር ያሉ ቅጣቶችን አስተናግደዋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ | የአራተኛ ሣምንት ምርጥ 11

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሣምንት ጎልተው የወጡ ተጫዋቾችን መሠረት በማድረግ ይህንን ምርጥ ቡድን ሠርተናል። አደራደር: 4-4-2…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-1 መቻል

“ዕድለኛ በመሆናችን እንጂ የጠበቅነውን ያህል አይደለም የነበረው እንቅስቃሴ” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “እነርሱ ዕድለኞች ነበሩ ውጤቱን አግኝተውታል”…

ሪፖርት | መቻል ወደ ድል ተመልሷል

በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር መቻል በበረከት ደስታ ድንቅ ግብ ወላይታ ድቻን 1-0 ረቷል። በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር በወላይታ…