አንድ ተጫዋች ከነገው ጨዋታ ውጭ ሆኗል

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ ከመልሱ ጨዋታ በፊት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አንድ ተጫዋች ከጨዋታው ውጭ እንደሆነ ገልፀዋል በ2027…

ግብፃዊያን የኢትዮጵያን ፍልሚያ ሊዳኙ ነው

የፊታችን ማክሰኞ ድሬዳዋ ላይ የሚደረገውን የኢትዮጵያ እና ሳኦቶሜና ፕሪንሲፔ ጨዋታ አራት ግብፃዊያን አልቢትሮች እንደሚመሩት ታውቋል። በ2027…

የዋልያዎቹ ጨዋታ የቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኛል

ድሬዳዋ ላይ የፊታችን ማክሰኞ የሚደረገው የኢትዮጵያ እና ሳኦቶሜና ፕሪንሲፔ ጨዋታ በቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት ሽፋን እንደሚያገኝ ሶከር…

አንድ ተጫዋች ብሔራዊ ቡድኑን ይቀላቀላል

ወሳኝ ድል ተቀዳጅቶ ከተመለሰው የዋልያዎቹ ስብስብ ውስጥ አንድ ተጫዋች ተቀላቅሏል። በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ የሚሰለጥኑት የኢትዮጵያ ብሔራዊ…

አንድ ተጫዋች በብሔራዊ ቡድኑ ልምምድ ላይ አልተገኘም

የመጨረሻ ልምምዱን እየሠራ በሚገኘው የዋልያዎቹ ስብስብ ውስጥ አንድ ተጫዋች አልተገኘም። በ2027 ለሚዘጋጀው የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ከሳኦቶሜ…

የፌዴሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አስተዳደራዊ ጉዳይ በተመለከት ምን አሉ?

👉  “ፍቃድ የተሰጠው ለአንድ ጨዋታ ብቻ ነው።” 👉 “የካፍ ገምጋሚ አካል ግብረ መልስ ተስፋ አስቆራጭ ነበር።”…

“ልምድ እና ጫና የሚቋቋሙ ተጫዋቾችን መርጠናል” አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ

👉 “ስም ሳይሆን አቅም ያለው ተጫዋች ገብቶ ይጫወታል። 👉 “እርግጠኛ ሆኜ የምናገረው ተጫዋቾቹ ያላቸውን ለመስጠት ዝግጁ…

ተጫዋቹ የዋልያዎቹን ካምፕ ተቀላቅሏል

አራተኛ ቀን ባስቆጠረው የዋልያዎቹ ዝግጅት የመጨረሻው ተጫዋች ብሔራዊ ቡድኑን ተቀላቅሏል። በሚቀጥለው ዓመት ለሚዘጋጀው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ…

አዲስ ተጫዋች ወደ ዋልያዎቹ ስብስብ ተቀላቅሏል

የሦስተኛ ቀን ልምምዱን እየሰራ በሚገኘው ብሔራዊ ቡድናችን ዙሪያ አዲስ መረጃ እናድርሳቹሁ በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሐሌ የሚሰለጥነው የኢትዮጵያ…

የዋልያዎቹ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል

በኢትዮጵያ እና ሳኦቶሜና ፕሪንሲፔ መካከል የሚደረገው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል የአፍሪካ እግር ኳስ…