ለረጅም ወራት በጉዳት ከሜዳ ርቆ ትናንት ወደ ጨዋታ ከተመለሰው የኢትዮጵያ ቡና የመስመር ተጫዋች ጋር አጭር ቆይታ…
ቃለ-መጠይቅ
የፊት አጥቂው አቤል ያለው ሰለ ነገው ጨዋታ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርጓል
👉 “ለማሸነፍ ነው ወደ ሜዳ የምንገባው።” 👉 “ጊዜው ገና ነው ፤ አሁን ላይ ሆኖ እንዲህ ነው…
የኢትዮጵያ ቡናው አማካይ ኤርሚያስ ሹምበዛ ከነገው ጨዋታን በተገናኘ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርጓል
👉 “ደርቢ ለደጋፊ ምን ማለት እንደሆነ አውቀዋለሁ።” 👉 “እንደየትኛውም ጨዋታ እኩል አድርጌ ነው የማስበው።” 👉 “ከአሁን…
ከነገው የሸገር ደርቢ ጨዋታ በፊት አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ ሀሳባቸውን አጋርተውናል
👉 “በዚህ ጨዋታ ላይ ውጤታማ ሆነን ደጋፊዎቻችንን መካስ እንፈልጋለን።” 👉 “ያለንበት ደረጃ ኢትዮጵያ ቡናን የሚመጥን አይደለም።”…
አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ከነገው የሸገር ደርቢ ጨዋታ አስቀድሞ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል
👉 “የሁለቱም ቡድኖች ጨዋታ የራሱ የሆነ ቃና አለው” 👉 “ትኩረት ሰጥተን ጥሩ ነገር ለማድረግ ሥራችንን ጨርሰናል።”…
“ለመጀመርያ ጊዜ በመጠራቴ ብቻ መቆም እንደሌለብኝ አውቃለው” ራምኬል ጀምስ
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለመጀመርያ ጊዜ ጥሪ የተደረገለት ራምኬል ጀምስ ስለ ጥሪው ይናገራል። በትውልድ ስፍራው ጋምቤላ ከተማ…
“እውነት ለመናገር እጠራለው ብዬ አልጠበኩትም” ፍፁም ጥላሁን
ስለብሔራዊ ቡድን የመጀመርያው ጥሪው ፍፁም ጥላሁን ይናገራል። ከቅዱስ ጊዮርጊስ ታዳጊ ቡድን አንስቶ በኢትዮጵያ ቡና ተስፋ ቡድን…
“ተጫዋቾቻችን ያገኙትን ዕድል አልተጠቀሙም እንጂ ማሸነፍ እንችል ነበር” ብርሃኑ ግዛው
በሴካፋ የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ የፍፃሜ ጨዋታ የተረቱት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው ተከታዩን የድህረ-ጨዋታ አስተያየት…
አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው ከትናንቱ ወሳኝ ጨዋታ በኋላ…
👉”እውነት ለመናገር የዳኝነት ችግሮችን መቋቋም አልቻልንም ፤ ዳኞቹ አለቆቻቸውን ለማስደሰት ሲሉ በደል ይፈፅሙብሀል” 👉”…ከተቻለ አቶ ኢሳይያስ…
“ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ በትኩረት እንጫወታለን ፤ ጨዋታው በሜዳችን ስለሆነ ከፍተህ አትጫወትም” ዘሪሁን ሸንገታ
በነገው ዕለት ከዛንዚባሩ ኬኤምኬኤም ጋር የቻምፒየንስ ሊግ የማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ያለው የቅዱስ ጊዮርጊሱ ዋና አሠልጣኝ ዘሪሁን…

