አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ከነገው የሸገር ደርቢ ጨዋታ አስቀድሞ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል

👉 “የሁለቱም ቡድኖች ጨዋታ የራሱ የሆነ ቃና አለው” 👉 “ትኩረት ሰጥተን ጥሩ ነገር ለማድረግ ሥራችንን ጨርሰናል።”…

“ለመጀመርያ ጊዜ በመጠራቴ ብቻ መቆም እንደሌለብኝ አውቃለው” ራምኬል ጀምስ

በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለመጀመርያ ጊዜ ጥሪ የተደረገለት ራምኬል ጀምስ ስለ ጥሪው ይናገራል። በትውልድ ስፍራው ጋምቤላ ከተማ…

“እውነት ለመናገር እጠራለው ብዬ አልጠበኩትም” ፍፁም ጥላሁን

ስለብሔራዊ ቡድን የመጀመርያው ጥሪው ፍፁም ጥላሁን ይናገራል። ከቅዱስ ጊዮርጊስ ታዳጊ ቡድን አንስቶ በኢትዮጵያ ቡና ተስፋ ቡድን…

“ተጫዋቾቻችን ያገኙትን ዕድል አልተጠቀሙም እንጂ ማሸነፍ እንችል ነበር” ብርሃኑ ግዛው

በሴካፋ የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ የፍፃሜ ጨዋታ የተረቱት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው ተከታዩን የድህረ-ጨዋታ አስተያየት…

አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው ከትናንቱ ወሳኝ ጨዋታ በኋላ…

👉”እውነት ለመናገር የዳኝነት ችግሮችን መቋቋም አልቻልንም ፤ ዳኞቹ አለቆቻቸውን ለማስደሰት ሲሉ በደል ይፈፅሙብሀል” 👉”…ከተቻለ አቶ ኢሳይያስ…

“ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ በትኩረት እንጫወታለን ፤ ጨዋታው በሜዳችን ስለሆነ ከፍተህ አትጫወትም” ዘሪሁን ሸንገታ

በነገው ዕለት ከዛንዚባሩ ኬኤምኬኤም ጋር የቻምፒየንስ ሊግ የማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ያለው የቅዱስ ጊዮርጊሱ ዋና አሠልጣኝ ዘሪሁን…

የፈረሰኞቹ ተጫዋቾች ከነገው ጨዋታ በፊት ሀሳባቸውን ሰጥተዋል…

“…በእርግጥ አሸንፈን መምጣታችን በተወሰነ መልኩ ጨዋታው ያለቀ አይነት ስሜት ሊፈጥር ይችላል ፤ ነገርግን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት…

“የምንገጥመው ጠንካራውን አዛም ነው ፤ የእኛ ባህር ዳር ከተማም ጠንካራ ክለብ ነው” ደግአረገ ይግዛው

በነገው ዕለት ከታንዛኒው አዛም ጋር የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ ያለው የባህር ዳር ከተማው ዋና አሠልጣኝ…

ሁለት የጣና ሞገዶቹ ተጫዋቾች ስለነገው ጨዋታ ይናገራሉ….

👉”ከፈጣሪ ጋር ጥሩ ውጤት አምጥተን ህዝባችንን ማስደሰት ነው የምናስበው” ቸርነት ጉግሳ 👉”ከፈጣሪ ጋር ጨዋታውን እናሸንፋለን ፤…

ዑመድ ኡኩሪ ራሱን ከብሔራዊ ቡድኑ ስላገለለበት ምክንያት ይናገራል…

👉 \”ኤምባሲ በተላከው ስብስብ ጭራሽ ስሜ አልተካተተም። ይህ ሁሉ ሲደረግ እኔ ግን ምንም መረጃ አልነበረኝም\” 👉…

Continue Reading