አፄዎቹ የኋላ መስመራቸውን በዝውውር ማጠከራቸውን በመቀጠል ሁለት የመስመር ተከላካዮችን ሲያስፈርሙ የአንድ ተጫዋች ዉልም አድሰዋል። የውድድር ዓመቱን…
ዝውውር
ጋናዊው የተከላካይ አማካይ አዞዎቹን ተቀላቀለ
አርባምንጭ ከተማ ሁለተኛ ፈራሚውን የሀገር ውጪ ተጫዋች አድርጓል፡፡ ከቀናት በፊት የአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪን ውል ያደሰው እና…
ሀዋሳ ከተማ ተከላካይ አስፈርሟል
ሀዋሳ ከተማ የሰባተኛ ተጫዋች ዝውውር አጠናቋል። በአሰልጣኝ ዘርአይ ሙሉ መሪነት በተጫዋቾች የዝውውር ገበያ ላይ የነቃ ተሳትፎን…
በከፍተኛ ሊጉ የደመቀው ተከላካይ ቡናማዎቹን ተቀላቅሏል
በከፍተኛ ሊግ ምድብ ሐ ተወዳዳሪ በነበረው ጉለሌ ክፍለከተማ ሲጫወት የነበረው የመሀል ተከላካይ ኢትዮጵያ ቡናን ተቀላቅሏል፡፡ በቤትኪንግ…
ኢትዮጵያ መድን ተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾች አስፈርሟል
ከደቂቃዎች በፊት ቴዎድሮስ በቀለን ያስፈረሙት ኢትዮጵያ መድኖች ተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾችን የግላቸው አድርገዋል። የመጀመሪያው የቡድኑ ፈራሚ አማካዩ…
ዐፄዎቹ የመሀል ተከላካይ አስፈርመዋል
የነባር ተጫዋቾችን ውል በማደስ ተጠምደው የነበሩት ፋሲል ከነማዎች በዝውውሮ መስኮቱ የመጀመሪያ ተጫዋቻቸውን አስፈርመዋል። የቡድናቸውን ሁነኛ የመሀል…
ኢትዮጵያ ቡና ተከላካይ አስፈርሟል
የዝውውር ገበያው ከተከፈተ ጀምሮ ስድስት ተጫዋቾችን ያስፈረመው ኢትዮጵያ ቡና ሰባተኛ ፈራሚውን አግኝቷል። ለ2015 የውድድር ዘመን በአዲስ…
ብርሀኑ አሻሞ የቀድሞው ክለቡን ተቀላቀለ
ሀዋሳ ከተማ የአማካይ ክፍሉን ያጠናከረበትን ዝውውር አጠናቋል። በዝውውር ገበያው በንቃት ተሳትፎን እያደረገ የሚገኘው ሀዋሳ ከተማ የቀድሞው…
ሀብታሙ ታደሠ ባህር ዳር ከተማን ተቀላቅሏል
በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመሩት ባህር ዳር ከተማዎች አራተኛ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል። እስከ ዛሬ ፍፁም ጥላሁን ፣ ዱሬሳ…
አርባምንጭ ከተማ የመጀመሪያ ተጫዋቹን አግኝቷል
ከአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ጋር በቀጣዮቹ ዓመታትም የሚዘልቀው አርባምንጭ ከተማ የመሀል ተከላካይ አስፈርሟል፡፡ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ካደገ…

