ስሑል ሽረ አማካይ አስፈርሟል

በዚህ የዝውውር መስኮት ከወልቂጤ ከተማ ጋር በስምምነት የተለያየው በቃሉ ገነነ አምስተኛ የስሑል ሽረ ፈራሚ ሆኗል። ከበርካታ…

ላልታወቀ ጊዜ የተራዘመው ፕሪምየር ሊግ የዝውውር መስኮቱ ዛሬ ይዘጋል

የ2012 የውድድር ዘመን በመጀመርያው ዙር ወቅት ከነበራቸው ድክመትምና ጥንካሬም በመነሳት በሁለተኛው ዙር የተሻለ ቡድን ይዘው ለመቅረብ…

ወልቂጤ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቀቀ

በትናትናው ዕለት ወደ ወልቂጤ ለማምራት ከስምምነት ደርሰው የነበሩት ተስፋዬ መላኩ እና ሳሙኤል ሳሊሶ ዛሬ ፊርማቸውን አኑረዋል።…

ወላይታ ድቻ ከአጥቂ መስመር ተጫዋቹ ጋር ተለያየ

የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ዳንኤል ዳዊት ከወላይታ ድቻ ጋር ተለያይቷል፡፡ ዓምና በከፍተኛ ሊጉ በነቀምቴ ከተማ ድንቅ ጊዜ…

ወልቂጤ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ከጫፍ ደርሷል

በዝውውር መስኮቱ ከሀዋሳ እና መቐለ ጋር የተለያዩት ተስፋዬ መላኩ እና ሳሙኤል ሳሊሶ ለወልቂጤ ለመፈረም ተቃርበዋል። ሀዋሳ…

ወልዋሎዎች አማካይ ለማስፈረም ተቃርበዋል

ሄኖክ ገምቴሳ የአማካይ ክፍል ተጫዋች በማፈላለግ ላይ ወደሚገኙት ወልዋሎዎች ለማምራት ተቃርቧል። ከዚህ በፊት በአሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ…

ደስታ ጊቻሞ ስሑል ሽረ አምርቷል

ከሀዲያ ሆሳዕና ጋር በስምምነት የተለያየው የመሐል ተከላካዩ ደስታ ጊቻሞ ወደ ስሑል ሽረ አምርቷል፡፡ የኢትዮጵያ ወጣት ብሔራዊ…

ፀጋአብ ዮሴፍ ሳይፈርም ቀርቷል

ከወልዋሎ ጋር ልምምድ ጀምሮ ይፈርማል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ፀጋአብ ዮሴፍ ሳይፈርም ቀርቷል። ከቀናት በፊት ወደ ዓዲግራት…

ሀዋሳ ከተማ ሁለተኛ ተጫዋቹን አስፈርሟል

የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ዓባይነህ ፊኖ ሀዋሳ ከተማን ተቀላቅሏል፡፡ የቀድሞው የአዲስ አበባ ፖሊስ እና ኢኮሥኮ ተጫዋች በክረምቱ…

ሀዋሳ ከተማ እና ተስፋዬ መላኩ ተለያዩ

በክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ሀዋሳ ከተማን ተቀላቅሎ የነበረው ተስፋዬ መላኩ በስምምነት ተለያይቷል፡፡ በአሰልጣኝ አዲሴ ካሳ ከተፈጥሯዊ…