በዝውውሩ በስፋት እየተሳተፉ የሚገኙት ወልዋሎዎች ከወር በፊት ቀድመው የተስማሙት ኢታሙና ኬይሙኔ ፣ ዓይናለም ኃይሉ ፣ ኬኔዲ…
ዝውውር
ኢትዮጵያ ቡና አራተኛ ተጫዋቹን አስፈርሟል
ኢትዮጵያ ቡና ሐብታሙ ታደሰን ዛሬ ማስፈረም ችሏል። የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች የሆነው ሐብታሙ ከቡሌ ሆራ ወልቂጤን ከተቀላቀለ…
ዳዊት እስጢፋኖስ አዲስ አዳጊዎቹን ለመቀላቀል ከስምምነት ደረሰ
በፍጥነት በርካታ ተጫዋቾች እያስፈረሙ የሚገኙት ሰበታ ከተማዎች ዳዊት እስጢፋኖስን ለማስፈረም ሲስማሙ በርካታ ትላልቅ ተጫዋቾች የግላቸው ለማድረግ…
መከላከያ የተከላካይ መስመር ተጫዋች አስፈረመ
ጦሮቹ ኢትዮጵያ ቡናን ለመቀላቀል ተቃርቦ የነበረው ተስፈኛ ተጫዋችን በመጨረሻው ሰዓት የግላቸው አድርገዋል። እስካሁን ድረስ የሁለት አዲስ…
ሰበታ ከተማ ያስፈረማቸውን አዳዲስ ተጫዋቾች ቁጥር ከፍ አድርጓል
ከሳምንቱ መጨረሻ ጀምሮ በስፋት ወደ ዝውውር ገበያው የገባው ሰበታ ከተማ ተጨማሪ አራት አዳዲስ ተጫዋቾች ሲያስፈርም የሦስት…
ባህር ዳር ከተማዎች ተጫዋች ማስፈረማቸውን ቀጥለዋል
የጣና ሞገዶቹ ዘግይተው ወደ ዝውውር እንቅስቃሴ በመግባት ተጫዋቾች በማስፈረም ላይ ሲገኙ በዛሬው ዕለትም አፈወርቅ ኃይሉን ወደ…
ኢትዮጵያ ቡና ሦስተኛ ተጫዋቹን አስፈርሟል
ሁለት ተጫዋቾችን ቀደም ብሎ ወደ ክለቡ የቀላቀለው ኢትዮጵያ ቡና ግብ ጠባቂው ተክለማርያም ሻንቆን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል።…
መከላከያ ሁለተኛ ተጫዋች አስፈረመ
ከጥቂት ሳምንታት በፊት ምንተስኖት አሎን ከባህር ዳር ከተማ ያስፈረሙት መከላከያዎች አሁንም ባለፈው ዓመት ከጣና ሞገዶች ጥሩ…
ሰበታ ከተማዎች አንድ ተጫዋች ሲያስፈርሙ የአራት ተጫዋቾችን ውልም አራዝመዋል
በዝውውር መስኮቱ በስፋት ይሳተፋሉ ተብለው የሚጠበቁት ሰበታ ከተማዎች አጥቂው ፍፁም ገብረማርያምን ሲያስፈርሙ የአራት ተጫዋቾችን ውል አራዝመዋል።…
ባህር ዳር ከተማ የቀድሞ ተጫዋቹን ሦስተኛ ፈራሚው አድርጓል
በተከታታይ ቀናት አንድ አንድ ተጨዋች እያስፈረሙ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች የቀድሞ ተጨዋቻቸውን ወደ ቡድናቸው ቀላቅለዋል። ሳሙኤል…

