ባህር ዳር ከተማዎች ሁለተኛ ተጫዋቻቸውን አስፈርመዋል

ሳሙኤል ተስፋዬን ከቅዱስ ጊዮርጊስ በማስፈረም ወደ ዝውውር መስኮቱ የገቡት ባህር ዳር ከተማዎች ሁለተኛ ተጨዋቻቸውን ማግኘታቸውን አስታውቀዋል።…

ሰበታ ከተማ ሦስተኛ ተጫዋች አስፈርሟል

ወደ ዝውውር ገበያው ዘግይቶ ቢገባም በከፍተኛ ሁኔታ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ሰበታ ከተማ የቀድሞ ተጫዋቹን ወደ ቡድኑ ለመመለስ…

የጣናው ሞገዶቹ የመጀመሪያ ተጨዋቻቸውን ሲያስፈርሙ የአንድ ተጫዋች ውል አድሰዋል

እስካሁን የአስር ነባር ተጨዋቾቻቸውን ውል ያደሱት ባህር ዳር ከተማዎች የመጀመሪያ ተጨዋቻቸውን ዛሬ ሲያስፈርሙ የመስመር ተከላካያቸውንም ውል…

ሰበታ ከተማ በርከት ያሉ ተጫዋቾችን ለማስፈረም እንቅስቃሴ ጀምሯል

ከሰምንት ዓመታት በኋላ ዳግም ወደ ሊጉ የተመለሰው ሰበታ ከተማ አዲስ አሰልጣኝ መቅጠሩን ለጊዜው ይፋ ለማድረግ ቢዘገይም…

ኄኖክ መርሹ ቢጫ ለባሾቹን ተቀላቅሏል

የዘጠኝ ተጫዋቾች ዝውውር ያጠናቀቁት ወልዋሎዎች አሁን ደግሞ ኄኖክ መርሹን ከደደቢት አስፈርመዋል። ከኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ወጥቶ…

ባህር ዳር ከተማ የተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾቹን ውል አድሷል

ትላንት እና ከትላንት በስቲያ የስምንት ነባር ተጨዋቾቻቸውን ውል ያደሱት ባህር ዳሮች ተጨማሪ የሁለት ተጨዋቾችን ውል ማደሳቸው…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሁለት ወጣት ተጫዋቾቹ ጋር ተለያየ

በዝውውር መስኮቱ ሦስት ተጫዋቾች ማስፈረም የቻሉት ፈረሰኞቹ ባለፉት ዓመታት በታዳጊ ቡድን ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ አሳይተው ወደ…

ባህር ዳር ከተማ የተጫዋቾቹን ውል ማደስ ጀምሯል

ፋሲል ተካልኝን በአሰልጣኝነት የሾሙት የጣና ሞገዶች ወደ ዝውውር መስኮቱ ገብተው አዳዲስ ተጨዋቾችን ከማስፈረማቸው ቀደም ብለው የነባር…

ሲዳማ ቡና ተከላካይ ሲያስፈርም የግብ ጠባቂውንም ውል አራዝሟል

ሲዳማ ቡና ተከላካዩ ጊት ጋትኮችን አዲስ ፈራሚ አድርጎ ወደ ክለቡ ሲቀላቅል የግብ ጠባቂው ፍቅሩ ወዴሳን ውል…

የአስቻለው ታመነ ቀጣይ ማረፍያ የት ይሆናል?

የተከላካይ መስመር ተጫዋቹ አስቻለው ታመነ ቀጣይ ማረፍያ በቅርቡ ይለያል። ባለፉት ዓመታት በቅዱስ ጊዮርጊስ ስኬት ውስጥ ስሙ…