ሀዋሳ ከተማ የግብ ዘቡን አምስተኛ ፈራሚው አድርጓል

ሐይቆቹ የወቅቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ በይፋ ወደ ስብሰባቸው ቀላቅለዋል። ለኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የቀጣዩ ዓመት…

መቻሎች ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማሙ

በአሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ የሚመሩት መቻሎች የግብ ዘቡን የክረምቱ ስድስተኛ ፈራሚ ለማድረግ ስምምነት ላይ ደርሰዋል። በክረምቱ የዝውውር…

ቡርትካናማዎቹ ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተቃርበዋል

ድሬደዋ ከተማዎች ወደ ዝውውሩ በመግባት ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም መስማማታቸው ታውቋል። ለቀጣይ የውድድር ዓመት አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለን…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሦስተኛ ፈራሚውን አግኝቷል

አሰልጣኝ ፋሲል ተካለልኝን ቅጥር ከሰዓታት በፊት ይፋ ያደረጉት ፈረሰኞቹ ሦስተኛ ፈራሚያቸው ታውቋል። ከተከታታይ ሁለት የሊግ የዋንጫ…

ኢትዮጵያ መድን የቀኝ መስመር ተከላካይ ለማስፈረም ተስማማ

የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን የጀመሩት ኢትዮጵያ መድኖች የቀኝ መስመር ተከላካይ ለማስፈረም ተቃርበዋል። የአሰልጣኝ ገብረመድን ኃይሌን ኮንትራት ከወራት…

በግብፅ ሊግ ዓመቱን ሦስተኛ ሆኖ የቋጨው ክለብ ወጣቱን አጥቂ የግሉ አድርጓል

በ2013 አጋማሽ ወር ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጋር የተዋወቀው ፈጣኑ ተጫዋች ወደ ግብፅ ሊግ አምርቷል። በኢትዮጵያ እግር…

አርባምንጭ ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

የአሰልጣኝ በረከት ደሙው አርባምንጭ ከተማ በክረምቱ አራተኛ ፈራሚውን አግኝቷል። በፕሪምየር ሊጉ ከአንድ ዓመት በኋላ የተመለሰው አርባምንጭ…

ስሑል ሽረዎች የአጥቂ አማካይ ለማስፈረም ተስማሙ

ስሑል ሽረ ሁለገቡን የአጥቂ አማካይ ለማስፈረም ከጫፍ ሲደርስ የሁለት ነባር ተጫዋች ውል ለማራዘምም ከስምምነት ላይ ደርሷል።…

ብሩክ በየነ ነብሮቹን ለመቀላቀል ተስማማ

ሀድያ ሆሳዕና የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹን በሁለት ዓመት ውል የቡድናቸው አካል ለማድረግ ተስማምተዋል። የፕሪምየር ሊጉ ተካፋይ የሆነው…

መቐለ 70 እንደርታዎች ሁለት ተጫዋች ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል

መቐለ 70 እንደርታ የቀድሞው ተጫዋቹን እና በትግራይ ዋንጫ የደመቀውን የመስመር አጥቂ ለማስፈረም ተስማምቷል። የአሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬው…