ወልዋሎዎች የሁለት ታዳጊዎችን ውል አራዘሙ

ሁለት ተጫዋቾች ከአሳዳጊያቸው ጋር ለመቀጠል ውላቸውን አራዘሙ። በክረምቱ የዝውውር መስኮት የነባር ተጫዋቾች ውል በማራዘም እና አዳዲስ…

👉 “የክለቡ ዕቅድ ስለተመቸኝ ነው ውሌን ለማራዘም የቻልኩት” አንተነህ ተፈራ

“የክለቡ ዕቅድ ስለተመቸኝ ነው ውሌን ለማራዘም የቻልኩት” አንተነህ ተፈራ ብዙም ባልተለመደ ሁኔታ ቀሪ አንድ ዓመት እያለው…

ቶጓዊው የግብ ዘብ ወደ ሌላ የሀገራችን ክለብ አምርቷል

ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ድንቅ ብቃቱን ያሳየው የግብ ዘብ ሌላ ክለብ ለመቀላቀል ተስማምቷል። ወደ ሀገራችን ከመምጣቱ በፊት…

ፈረሰኞቹን ለመቀላቀል እየመጡ የሚገኙት ሁለት ተጫዋቾች እነማን ናቸው?

ቅዱስ ጊዮርጊስ በዚህ የዝውውር መስኮት የውጪ ተጫዋች እንዳያስፈርም እግድ ቢጣልበትም ሁለት የውጪ ተጫዋቾችን ወደ ቡድናቸው ሊቀላቅሉ…

ሰኔጋላዊው ግብ ጠባቂ ወደ ወልዋሎ ተቀላቀለ

የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊዎቹ ሴኔጋላዊው ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። የነባር ተጫዋቾች ውል በማራዘም እንዲሁም አዲስ ተጫዋቾች…

ፈረሰኞቹ ሁለት የውጪ ተጫዋቾች ወደ ቡድናቸው ሊያመጡ ነው

ፈረሰኞቹ የውጪ ተጫዋች እንዳያመጡ እግድ ላይ ቢሆኑም ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ቡድናቸው ሊቀላቅሉ እንደሆነ ታውቋል። በ1928 የተመሰረተው…

ወሳኙ አጥቂ በሲዳማ ቡና ይቆያል

ከሳምንታት በፊት በሲዳማ ውሉን ለማራዘም የተስማማው መስፍን ታፈሰ ዛሬ በይፋ ፊርማውን አኑሯል። ከሀዋሳ ከተማ ታዳጊ ቡድን…

የወቅቱ የሊጉ ኮከብ በሲዳማ ቡና ለመቆየት ፊርማውን አኑሯል

ከሳምንታት በፊት አስቀድመን በነገርናችሁ መረጃ መሠረት ያሬድ ባየህ በሲዳማ ቡና ለመቆየት ተስማምቷል። ያለፉትን ዓመታት በወጥነት በምርጥ…

አንተነህ ተፈራ በጣና ሞገዶቹ ቤት ይቆያል

ያለፉትን ስድስት ወራት ከባህር ዳር ጋር ቆይታ የነበረው አጥቂው ከቀረው አንድ ዓመት በተጨማሪ ሌላ አንድ ዓመት…

አሚኑ ነስሩ ውሉን አራዝሟል

ያለፈውን አንድ ዓመት በፈረሰኞቹ ቤት ቆይታ ያደረገው አሚኑ ነስሩ ውሉን አራዝሟል። ከፈረሰኞቹ ጋር እንዳማይቆይ ሲነገር የነበረው…