የሴቶች ፕሪምየር ሊግ በቀጣዩ ዓመት በአስራ ሦስት ክለቦች መካከል እንዲደረግ ተወሰነ

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን የ2014 የውድድር ዘመን በአስራ ሦስት ክለቦች መካከል እንዲደረግ ተወስኗል፡፡ የኢትዮጵያ…

የሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ሰኞ ይጀመራል

ወደ ኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ዲቪዚዮን የሚያልፉ ክለቦችን ለመለየት ለመጀመሪያ ጊዜ የሚደረገው የኢትዮጵያ ሴቶች ክልል…

የክልል ክለቦች ሻምፒዮና የዕጣ ማውጣት ሥነ-ስርአት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል

አርባ ስድስት ክለቦችን ተሳታፊ እንደሚያደርግ የተረጋገጠው እና በአስራ አንድ ምድቦች ተከፍሎ በነገው ዕለት የሚጀመረው የኢትዮጵያ ክልል…

ሀድያ ሆሳዕና የአምበሉን ውል አራዘመ

የግራ መስመር ተከላካዩ ሄኖክ አርፊጮ ለሁለት ተጨማሪ ዓመት በሀድያ ሆሳዕና ውሉን አራዝሟል፡፡ በአሰልጣኝ ሙሉጌታ ምኅረት እየተመራ…

የዋልያዎቹን እጣ ፋንታ የወሰኑት ሁለት ጨዋታዎች ውሎ

ጅቡቲን የረታችው ደቡብ ሱዳን በምርጥ ሁለተኝነት እንዲሁም ከዩጋንዳ ጋር ነጥብ የተጋራችው ታንዛኒያ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል። 👉ጅቡቲ…

ወላይታ ድቻ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

ዘግይቶ ወደ ዝውውሩ የገባው ወላይታ ድቻ ሦስት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በ33 ነጥቦች ስምንተኛ ደረጃን ይዞ…

የጣና ሞገዶቹ የአጥቂ መስመር ተጫዋች አስፈርመዋል

እጅግ በንቃት በዝውውር ገበያው ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት ባህር ዳር ከተማዎች ስምንተኛ ተጫዋች አስፈርመዋል። አሠልጣኝ አብርሃም መብራቱን…

ጅማ አባጅፋር አዲስ አሠልጣኝ ሾሟል

በፕሪምየር ሊጉ መክረሙን ያረጋገጠው ጅማ አባጅፋር ከደቂቃዎች በፊት አዲስ አሠልጣኝ አግኝቷል። ከአሠልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ጋር የተጠናቀቀውን…

በአምላክ ተሰማ በዋና ዳኝነት የመጀመሪያ ጨዋታውን ነገ ይመራል

ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል ዳኛ በአምላክ ተሰማ በቶኪዮ ኦሊምፒክ የአውስትራሊያ እና የስፔን ጨዋታን በዋና ዳኝነት ዕሁድ አመሻሽ ይመራል፡፡…

ቡናማዎቹ የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል አድሰዋል

የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል ለማደስ ረዘም ያለ ድርድር ላይ የነበሩት ኢትዮጵያ ቡናዎች በመጨረሻም ውጥናቸው ፍሬ አፍርቶ ተጫዋቹ…