👉 “ምርጫው በዚህ መልኩ መጠናቀቁ ትልቅ ድል እና እፎይታ ነው የፈጠረው ፤ ምርጫ ፍፁም ሰላማዊ እና…
Continue Readingየተቋማት መረጃዎች
የዘንድሮ የካጋሜ ካፕ ውድድር አይከናወንም
የቀጠናው ክለቦችን የሚያሳትፈው የሴካፋ ካጋሜ ካፕ የዘንድሮ ውድድር እንደማይደረግ የውድድሩ የበላይ አካል አስታውቋል። 1974 በይፋ እንደተጀመረ…
በድጋሜ ፌዴሬሽኑን የሚመሩት ፕሬዝዳንት ንግግር
👉”ደጋፊዎቼን እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እፈልጋለው” 👉”ጉባኤው ትንሽ ለሰራነው ነገር በዚህ ደረጃ እውቅና መስጠቱ እጅግ በጣም…
የፌዴሬሽኑ ዋና ፀሀፊ መግለጫ ሰጥተዋል
በቀጣይ ሁለት ቀናት የሚደረገውን የምርጫ ጠቅላላ ጉባዔ የተመለከተ መግለጫ ተሰጥቷል። መጪውን አራት ዓመታት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን…
ለፕሬዘዳንትነት የሚወዳደሩት አቶ ቶኪቻ ዓለማየሁ (ኢ/ር) መግለጫ ሰጥተዋል
👉 “ደካማ የክልል ፌደሬሽኖች ባሉበት ብሔራዊ ፌደሬሽኑ ላይ ጠንካራ ሰው ቢኖር ዋጋ አይኖረውም።” 👉 “ተጨማሪ የምፈልገው…
የወቅቱ የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ መግለጫ ሰጥተዋል
👉”ምርጫውን መቀበል ግዴታ ነው። ከግለሰብ ፍላጎት ይልቅ የሀገር ጥቅም ስለሚበልጥ ምርጫው ፍትሃዊነቱን ጠብቆ ሲመጣ እርሱን መቀበል…
ለፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩት አቶ መላኩ ፈንታ መግለጫ ሰጥተዋል
👉”ልንመረጥ ይገባል ብለን የምናስበው በሀሳባችን ነው እንጂ በገንዘባችን አይደለም ፤ በሀሳባችን እንጂ በኔትወርካችን አይደለም ፤ በሀሳባችን…
Continue Reading
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የምርጫ ጠቅላላ ጉባኤ ቦታ ተቀይሯል
ነሐሴ 21 እና 22 ቀን 2014 ዓ.ም በጎንደር ከተማ ሊካሄድ መርሐ ግብር ተይዞለት የነበረው የኢትዮጵያ እግር…
የምርጫ አስፈፃሚ እና የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ መግለጫ ሰጥተዋል
12 ቀናት የቀሩት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት እና ሥራ አስፈፃሚዎች ምርጫን የተመለከተ መግለጫ ተሰጥቷል። ዛሬ ከሰዓት…
አዲስ አበባ ከተማ ለሊግ አክስዮን ማህበሩ ደብዳቤ አስገባ
በወቅታዊ ጉዳይ ዙርያ አዲስ አበባ ከተማ ለሊጉ አክስዮን ማኅበር ደብዳቤ ማስገባቱ ታውቋል። ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

