የዘጠነኛ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልኩ ቀርበዋል። ወልቂጤ ከተማ ከ ሀዲያ ሆሳዕና የዕለቱ…
ፕሪምየር ሊግ

የአሠልጣኞች አስተያየት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ 2-4 ኢትዮጵያ ቡና
👉”እግር ኳስ የሥነ-ልቦና ጉዳይ ስለሆነ የዛሬው ማሸነፋችን ሌላ ማሸነፍ ይዞ ይመጣል የሚል ዕምነት አለኝ” ተመስገን ዳና…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ወደ አሸናፊነት ተመልሰዋል
ስድስት ግቦች በተስተናገዱበት የምሽቱ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮ ኤሌክትሪክን 4-2 ረቷል። በ8ኛ ሳምንት ኢትዮ ኤሌክትሪክ በድሬደዋ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 1-3 ድሬዳዋ ከተማ
“ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ደቂቃ ድረስ ታግለናል ፤ የድካማችንን ዋጋም አግኝተናል” ዮርዳዮስ ዓባይ “ከጨዋታው አቻ ይገባን ነበር”…

ሪፖርት | ብርትካናማዎቹ በመድን ላይ ጣፋጭ ድል ተጎናፅፈዋል
ድሬዳዋ ከተማ በመጨረሻ ደቂቃ ጎሎች በውድድር ዓመቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከታታይ ድል ያገኘበትን ውጤት ኢትዮጵያ መድን ላይ…

መረጃዎች | 33ኛ የጨዋታ ቀን
የ9ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ኢትዮጵያ መድን ከ ድሬዳዋ ከተማ ጥሩ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ወደ አሸናፊነት ተመልሰዋል
በመጀመሪያው አጋማሽ ድንቅ የነበሩት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከሀዋሳ ከተማ ሦስት ነጥብ እና ሦስት ጎል ሸምተዋል። ሀዋሳ ከተማ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | መቻል 0-2 ሲዳማ ቡና
“ውጤት የተጠማ ቡድን ያገኘውን ድል ማስጠበቅ የግድ ይለዋል” ሥዩም ከበደ “በእኔ ዕምነት በማጥቃቱ ላይ ያለን ነገር…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከድል ጋር ታርቋል
በሁለቱ አጋማሽ የተቆጠሩት ሁለት ግቦች ሲዳማ ቡና መቻልን እንዲረታ አድርገዋል። መቻል ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ያለግብ ከተለያየበት…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ አሠልጣኙ ላይ ውሳኔ አስተላለፈ
አሠልጣኝ ክፍሌ ቦልተ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ የመለያየታቸው ነገር እርግጥ ሆኗል። ትናንት ባደረስናቹሁ መረጃ አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና…