በሴቶች አንደኛ ዲቪዚዮን ተሳታፊ የሆነው አርባምንጭ ከተማ ሰባት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ ሲያመጣ የአምስት ነባሮችን ውል…
የሴቶች እግርኳስ
ሴቶች ዝውውር | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጨዋች ማስፈረሙን ቀጥሏል
በአሰልጣኝ ብርሃኑ ግዛው የሚመሩት ኢትዮጽያ ንግድ ባንኮች ዛሬ የአንድ ተጨዋች ዝውውር ሲያጠናቅቁ የነባር ተጨዋችም ውል አድሰዋል።…
ሴቶች ዝውውር | መከላከያ ተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
የቀድሞው የክለቡን ተጫዋች ሰለሞን ታደለን በዋና አሰልጣኝነት ከቀጠረ በኃላ ትላንት አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሞ የነበረው መከላከያ…
ሴቶች ዝውውር | መከላከያ አዲስ አሰልጣኝ ሲሾም አምስት ተጫዋቾችን አስፈርመ
በሴቶች እግርኳስ ጠንካራ ተፎካካሪ ከሚባሉት ክለቦች አንዱ የሆነው መከላከያ አዲስ አሰልጣኝ በመቅጠር በዛሬው ዕለት ደግሞ የአምስት…
ሴቶች ዝውውር| እመቤት አዲሱ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ተቀላቀለች
ትላንት እና ከትላንት በስትያ ሰባት ተጨዋቾችን ያስፈረሙት ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች እመቤት አዲሱን ከሰዓታት በፊት ወደ ቡድኑ…
ሴቶች ዝውውር | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጨማሪ ተጫዋች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
ትላንት የስድስት ተጨዋቾችን ዝውውር ያጠናቀቁት ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ዛሬ ረፋድ አንድ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርመዋል። ቡድኑ ያስፈረመው…
የሴቶች ዝውውር | ምርቃት ፈለቀ ወደ አዳማ ከተማ አምርታለች
ከዚህ ቀደም ሁለት ተጫዋቾችን ማስፈረማቸውን ያረጋገጡት የዐምናው የአንደኛ ዲቪዚዮን አሸናፊ አዳማ ከተማዎች በዛሬው ዕለት ምርቃት ፈለቀን…
ሴቶች ዝውውር | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጨዋቾችን ማስፈረም ጀምሯል
በአሰልጣኝ ብርሃኑ ግዛው የሚመሩት ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች የአሰልጣኛቸውን ውል ካደሱ በኋላ ፊታቸውን ወደ ተጫዋቾች ዝውውር በማድረግ…
የሴቶች ዝውውር | አዳማ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
የአምናው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን አሸናፊው አዳማ ከተማ የመከላከያዎቹ የመስመር አጥቂዎች ብሩክታዊት ብርሀኑ እና…
ሴቶች ዝውውር | ድሬዳዋ ከተማ አስራ ሦስት ተጫዋቾች ሲያስፈርም የነባሮችንም ውል አድሷል
ድሬዳዋ ከተማዎች አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድናቸው በመቀላቀል ወደ ዝውውሩ ሲገቡ በክለቡ ቁልፍ ሚና የነበራቸው አስር ተጫዋቾችን…