በጎ ፍቃደኛ ሀኪሞች ለስፖርተኞች የሙያ ድጋፍ ለማድረግ ጥሪ አቀረቡ

ከውድድሮች ርቀው በቤታቸው ለሚገኙ ስፖርተኞች ኦንላይን በነፃ የሥነ ልቦና ድጋፍ የማድረግ ዓላማ ያላቸው ባለሙያዎች ዝግጅታቸውን አጠናቀው…

የከፍተኛ ሊግ ቡድኖች የገንዘብ ድጋፍ እና የደም ልገሳ አከናውነዋል

የአቃቂ ቃሊቲ እግር ኳስ ክለብ አባላት የደም ልገሳ ሲያከናውኑ ለገጣፎ ለገዳዲዎች ደግሞ የኮሮና ስርጭትን ለመግታት የገንዘብ…

የፋሲል ከነማ ተጫዋቾች እና አባላት የአንድ ወር ደሞዛቸው ላይ ቅናሽ አደረጉ

የፋሲል ከነማ ተጫዋቾች እና አባላት ከአንድ ወር ደሞዛቸው 40% መቀነሳቸውን ክለቡ አስታውቋል። የፋሲል ከነማ ተጫዋቾች እና…

መብረቅ የጤና ቡድን ለአቅመ ደካሞች ድጋፍ አድርጓል

ከተቋቋመ ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረው የካዛንቺሱ መብረቅ የጤና እግርኳስ ቡድን ለአቅመ ደካማ የማኅበረሰብ ድጋፍ አድርጓል። ከተመሰረተ ሀምሳ…

” ይህ መሆኑ ደስ ብሎኛል ” ኤርሚያስ ኃይሉ (ጅማ አባ ጅፋር)

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከመቋረጡ በፊት የመጨረሻውን ጎል ያስቆጠረው ኤርሚያስ ኃይሉ ይናገራል። የ2012 የኢትዮጵያ…

የጅማ አባጅፋሩ አጥቂ መልካም ተግባር …

የጅማ አባጅፋሩ አጥቂ አምረላ ደልታታ ለአንድ ወር ያህል በትውልድ ከተማው ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ እንዲውል ከጎደኞቹ ጋር…

ለአንድ ወር የሚቆየው የምገባ መርሐ ግብር በይፋ ተጀምሯል

(መረጃው የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን ህዝብ ግንኙነት ነው።) የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ፣ አትሌቲክስ…

ፌዴሬሽኑ ለመንግስት ደብዳቤ አስገብቷል

በኮሮናና ቫይረስ ምክንያት ሁሉም ውድድሮች መቋረጣቸውን ተከትሎ ፌዴሬሽኑ ለመንግስት አካለት ምላሽ ያስፈልጋል ባለው ጉዳይ ዙርያ ደብዳቤ…

የአንድ ቤተሰብ ሦስት ተጫዋቾች ውሎ

ሁለቱ በኢትዮጵያ ቡና ይጫወታሉ። አንደኛው ወንድማቸው ደግሞ በአንደኛ ሊግ እየተጫወተ ይገኛል። በአንድ ቤተሰብ ውስጥ የሚገኙ እነዚህ…

በስታዲየም ዙርያ ላሉ የጎዳና ነዋሪዎች ለአንድ ወር የሚቆይ የምገባ ስርአት ሊጀመር ነው

የተለያዩ ግለሰቦች እና ተቋማት የኮሮና ወረርሽኝ ተፅእኖን ተመቀነስ የሚረዳ ድጋፍ ማድረጋቸውን ሲቀጥሉ 300 ለሚሆኑ የጓዳና ነዋሪዎች…