ቅድመ ዳሰሳ | የ27ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የ27ኛ ሳምንት የነገ ሦስት ጨዋታዎች የተቃኙበት ፅሁፋችን እንደሚከተለው ተሰናድቷል። ወላይታ ድቻ ከ መከላከያ የዕለቱን መርሐ-ግብሮች የሚያስከፍተው…

Continue Reading

ረፖርት | ኤሪክ ካፓይቶ አርባምንጭን ባለድል አድርጓል

ከአህጉራዊ ማጣሪያዎች በኋላ ዳግም በተመለሰው የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ የጨዋታ ሳምንት የመክፈቻ መርሐግብር አርባምንጭ ከተማዎች…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 1-2 አርባምንጭ ከተማ

አርባምንጭ ከተማ ሲዳማ ቡናን ከረታበት ጨዋታ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከአሠልጣኞች አስተያየት ተረክቧል። መሳይ ተፈሪ – አርባምንጭ…

ቅድመ ዳሰሳ | የ26ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በብሔራዊ ቡድኑ የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታዎች ምክንያት ተቋርጦ ሲቀጥል ነገ የሚደረጉትን ሦስት ጨዋታዎች…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ

ያለጎል ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኃላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል።  አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ- አርባምንጭ ከተማ ስለጨዋታው “የመጀመርያው አጋማሽ…

ሪፖርት | ፉክክር አልባው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የግብ ሙከራዎች ባልነበሩበት ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል። አርባምንጭ ከተማዎች ሀዋሳን…

ቅድመ ዳሰሳ | የ25ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

ከነገዎቹ የሊጉ ጨዋታዎች ውስጥ በቀዳሚነት የሚደረጉት ሁለት ጨዋታዎችን በዳሰሳችን ተመልክተናል። አዳማ ከተማ ከ ሰበታ ከተማ   ረፋድ…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-1 ሀዋሳ ከተማ

አርባምንጭ ሀዋሳን 2-1 ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞች ሀሳባቸውን ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ – አርባምንጭ ከተማ…

ሪፖርት | አዞዎቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ድል አድርገዋል

በዕለቱ የመጨረሻ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ ሀዋሳ ከተማን 2-1 በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠናው ያለውን የነጥብ ልዩነት ስድስት አድርሷል።…

ቅድመ ዳሰሳ | የ24ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ የሚቀጥልባቸውን ሦስት ጨዋታዎች የተመለከተው ዳሰሳችንን እነሆ። አዲስ አበባ ከተማ ከ ድሬዳዋ…

Continue Reading