የአሰልጣኞች አስተያየት | ሻሸመኔ ከተማ 0-0 ባህር ዳር ከተማ

“ዛሬ ፍፁም ተፈላሚ ነበርን” አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ “በየሁለት ደቂቃው እየተኙ የጨዋታውን ስሜት የጨዋታውን ግለት ይገሉት ነበር”…

ሪፖርት | ሻሸመኔ እና ባህር ዳር ነጥብ ተጋርተዋል

በሻሸመኔ ከተማ እና በባህር ዳር ከተማ መካከል የተደረገው የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር 0-0 ተጠናቋል። ቡድኖቹ በሊጉ የ8ኛ…

መረጃዎች | 35ኛ የጨዋታ ቀን

በዘጠነኛው የጨዋታ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚደረጉ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎቹ በተከታዩ መልኩ ቀርበዋል። ሻሸመኔ ከተማ ከባህር…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን የድል ረሃቡን አስታግሷል

በምሽቱ መርሐግብር መድኖች  ሀምበሪቾን 2-0 በመርታት ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቀዋል። በምሽቱ መርሐግብር ሀምበሪቾ እና…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ወሳኝ ድል አሳክተዋል

ምሽት ላይ በተደረገው ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 2-1 በማሸነፍ ወደ መሪዎቹ የተጠጋበትን ድል አስመዝግቧል።…

የጣና ሞገዶቹ ተጫዋች ለወራት ከሜዳ ይርቃል

የባህር ዳር ከተማው የመስመር አጥቂ ባጋጠመው የACL ጉዳት ለወራቶች ከሜዳ እንደሚርቅ ታውቋል። ባህር ዳር ከተማዎች ከ…

ሪፖርት | ለ17 ደቂቃዎች በተቋረጠው ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ ድል ተቀዳጅቷል

እጅግ ከፍተኛ በሆነ የመጨረሻ ደቂቃ ውዝግብ ለ17 ደቂቃዎች የተቋረጠው ጨዋታ በመጨረሻም በጣና ሞገዶቹ 2-1 አሸናፊነት ተጠናቋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-3 ባህር ዳር ከተማ

“ሦስቱ ነጥቡ ይገባናል ብዬ አስባለሁ” አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው “በመጀመሪያ ደቂቃዎች የነበረን አለመረጋጋት ሁሉን ነገር ሊረብሸው ችሏል።”…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ በሀብታሙ ታደሰ ግቦች ሠራተኞቹን ረተዋል

በምሽቱ ጨዋታ ባህርዳር ከተማ ሀብታሙ ታደሰ በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠራቸው ሦስት ግቦች ወልቂጤ ከተማን 3-0 ረቷል። ምሽት…

መረጃዎች | 14ኛ የጨዋታ ቀን

ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የጀመረው የአራተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገም ይቀጥላል። ነገ የሚደረጉ ሁለቱን ጨዋታዎች…