“ሥራችንን በሚገባ ሰርተን ለቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ይሄንን ዋንጫ አበርክተናል” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአራት ዓመታት በኋላ የሊጉን ዋንጫ እንዲያገኝ ያስቻሉት አሠልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ከፌሽታው ስሜት ሳይወጡ ሀሳባቸውን…

ቅዱስ ጊዮርጊስ የሊጉ ቻምፒዮን ሆኗል

ዛሬ በተመሳሳይ ሰዓት በተደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፈረሰኞቹ የሊጉን ክብር ሲቀዳጁ አዲስ አበባ ሦስተኛው ወራጅ ቡድን ሆኗል።…

የትንቅንቁ ተፋላሚዎች መንገድ – ክፍል 2

የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማን የነገ የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎች መነሻ በማድረግ የቡድኖቹን ጉዞ የቃኘንበት ሁለተኛ እና…

የትንቅንቁ ተፋላሚዎች መንገድ – ክፍል 1

የውድድር ዓመቱን ወሳኝ የጨዋታ ዕለት በማስመልከት የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማን የፉክክር ጉዞ የተመለከተ ፅሁፍ ያዘጋጀን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 0-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሰዓታት በፊት የተነጠቀውን የደረጃ ሰንጠረዥ አናትን መልሶ መረከቡን ካረጋገጠበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞች ድህረ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ መሪነታቸውን አስመልሰዋል

በከነዓን ማርክነህ ብቸኛ ግብ አርባምንጭ ከተማን የረታው ቅዱስ ጊዮርጊስ የአንደኝነት ደረጃውን ከሰዓታት ቆይታ በኋላ ከፋሲል ከነማ…

ቅድመ ዳሰሳ | የ29ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የነገውን ተጠባቂ የጨዋታ ቀን የተመለከተው ዳሰሳችን እንዲህ ይነበባል። ወደ ፍፃሜው እየቀረበ በሚገኘው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 1-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ

ተጠባቂው ጨዋታ በአቻ ውጤት ከተጠነቀቀ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት – ሀዲያ ሆሳዕና…

ሪፖርት | ነብሮቹ ፈረሰኞቹን ነጥብ አስጥለዋል

በደረጃ ሰንጠረዡ አጋማሽ የሚገኘው ሀዲያ ሆሳዕና የሊጉን መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ አስጥሎ የዋንጫውን ፉክክር አጓጊ አድርጓል።…

ቅድመ ዳሰሳ | የ28ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

ነገ ቀጥለው በሚደረጉት የሊጉ ሦስት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ጅማ አባ ጅፋር ከ ወላይታ ድቻ…

Continue Reading