ሪፖርት | ፈረሰኞቹ እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በታሪክ የመጀመሪያ ሴት የፊፋ ዋና ጸሐፊ የሆኑት ሴኔጋላዊቷ ፋትማ ሳሞራ ስታዲየም ተገኝተው የተከታተሉት የቅዱስ ጊዮርጊስ እና…

መረጃዎች | 24ኛ የጨዋታ ቀን

ስድስተኛ ሳምንት የሊጉ መርሃግብር ነገም በሁለት ጨዋታዎች ቀጥሎ ሲውል ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልክ ቀርበዋል። ሀዋሳ…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ የፈረሰኞቹን የማሸነፍ ጉዞ ገተዋል

የሜዳ ላይ ጉሽሚያ በዝቶበት በከፍተኛ ግለት የተካሄደው ተጠባቂ ጨዋታ በዐፄዎቹ አንድ ለምንም አሸናፊነት ተጠናቋል። ፋሲል ከነማ…

ቅድመ ዳሰሳ | ፋሲል ከነማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ

ያለፉት ሁለት ዓመታት የሊጉ አሸናፊዎችን የሚያገናኘውን የነገውን ተጠባቂ ጨዋታ እንደሚከተለው ዳሰነዋል። ፋሲል ከነማ ወደ ፕሪምየር ሊጉ…

Continue Reading

ዳዊት ተፈራ ለሳምንታት ከሜዳ ይርቃል

በዘንድሮ የውድድር ዓመት ፈረሰኞቹን የተቀላቀለው ዳዊት ተፈራ ቀጣይ ጨዋታዎች ያመልጡታል። በአራተኛው ሳምንት ቅዱስ ጊዮርጊስ አዳማ ከተማን…

ሪፖርት | የቅዱስ ጊዮርጊስ የድል ጉዞ ቀጥሏል

በአራተኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሳምንቱ የመክፈቻ ጨዋታ በቅዱስ ጊዮርጊስ እና አዳማ ከተማ መካከል ተከናውኖ…

መረጃዎች | 13ኛ የጨዋታ ቀን

አራተኛ የጨዋታ ሳምንት ነገ በሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል። እኛም ሁለቱን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፋችን አቅርበናል።…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ስድስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ተሳታፊ የሆነው የአሰልጣኝ ራውዳ ዓሊው ቅዱስ ጊዮርጊስ የስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር…

ለእግርኳስ ብሎ የዩኒቨርስቲ ትምህርቱን ካቋረጠው የጎል አዳኙ እስማኤል ኦሮ-አጎሮ ጋር የተደረገ ቆይታ

👉”ዋና አርዐያዬ ቤልጄማዊው አጥቂ ሮሜሉ ሉካኩ ነው” 👉”እዚህ ኢትዮጵያ ሀገሬ ቶጎ እንዳለው ነው ምቾት የሚሰማኝ” 👉”ቤት…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የጎል ፌሽታቸውን ቀጥለዋል

ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስን ያገናኘው የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ በፈረሰኞቹ 5-1 አሸናፊነት ተጠናቋል። በሁለተኛው ሳምንት በሀዲያ…