ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከ መቻል ጋር ያገናኘው ጨዋታ ያለ ግብ 0-0 በሆነ ውጤት ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…
መቻል

የኢትዮጵያ ዋንጫ | ሲዳማ ቡና በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍጻሜ ተፋላሚ ሆኗል
የኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ መቻልን የገጠመው ሲዳማ ቡና በመለያ ምት 7ለ6 በማሸነፍ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የፍጻሜ…

ሪፖርት | ጦሩ ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል
መቻሎች ሽመልስ በቀለ በሁለቱም አጋማሽ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች ታጅበው አዳማ ከተማን 2ለ0 ረተዋል። አዳማ ከተማ በ25ኛው…

ሪፖርት | መቻል ተከታታይ ድል አሳክቷል
መቻሎች በሽመልስ በቀለ ብቸኛ ግብ አዞዎችን 1ለ0 ማሸነፍ ችለዋል። በኢዮብ ሰንደቁ በ25ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | መቻል ከ አርባምንጭ ከተማ
በቀደመ የግንኙነት ታሪካቸው እኩል የድል እና የግብ መጠን ማስመዝገብ የቻሉት መቻል እና አርባምንጭ ከተማ ከፍ ያለ…

ሪፖርት | መቻል ከዘጠኝ ሳምንታት በኋላ አሸንፏል
መቻሎች መቐለ 70 እንደርታን 1-0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ከዘጠኝ ሳምንታት በኋላ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል። በኢዮብ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | መቻል ከ መቐለ 70 እንደርታ
በመጨረሻው ጨዋታ ከገጠማቸው የአንድ ለባዶ ሽንፈት ለማገገም ወደ ሜዳ የሚገቡት መቻል እና መቐለ 70 እንደርታ የሚያደርጉት…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል
ቡናማዎቹ በአንተነህ ተፈራ ብቸኛ ግብ ታግዘው መቻልን 1-0 በማሸነፍ ከመሪዎቹ ያላቸውን የነጥብ ልዩነት አጥብበዋል። በኢዮብ ሰንደቁ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | መቻል ከ ኢትዮጵያ ቡና
ሁለቱን የመዲናይቱ ክለቦች የሚያገናኘው ጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ መርሐግብር ነው። በአዳማ ከተማ በተከናወኑ ጨዋታዎች ላይ ደካማ ውጤት…

የኢትዮጵያ ዋንጫ | መቻል እና ወላይታ ድቻ ወደ ግማሽ ፍጻሜው አልፈዋል
በኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ መቻል እና ወላይታ ድቻ ተጋጣሚዎቻቸውን በመርታት ወደ ግማሽ ፍፃሜ…