ሪፖርት | ቡናማዎቹ መቻልን ረምርመውታል

በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡናዎች አራት ግቦችን በማስቆጠር በግብ ተንበሽብሸው መቻልን 4ለ0 ረተዋል። በምሽቱ መርሐግብር መቻል…

መረጃዎች | 54ኛ የጨዋታ ቀን

14ኛ የጨዋታ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን ሲያደርግ በጨዋታዎቹ ዙርያ ተከታዮችን መረጃዎች አጠናቅረናል። ሲዳማ ቡና…

የመቻሉ ወሳኝ ተጫዋቾች ለምን ያህል ጊዜ ከጨዋታ ይርቃል?

በዘንድሮ የመቻል አስደናቂ ግስጋሴ ውስጥ ቁልፍ ሚናን እየተወጣ የሚገኘው ከነዓን ማርክነህ የጉዳት መጠን ታውቋል። መቻል በአስራ…

ሪፖርት | መቻል የሊጉን መሪነት ተረክቧል

መቻል ከቆሙ ኳሶች ባገኟቸው ጎሎች ሲዳማ ቡናን 2ለ1 በመርታት የዓመቱ ዘጠነኛ ድላቸውን በማግኘት የሊጉ አናት ላይ…

መረጃዎች | 52ኛ የጨዋታ ቀን

13ኛ ሳምንቱ የሊጉ መርሃግብር ነገም ቀጥሎ ሲውል የሶስተኛ የጨዋታ ዕለትን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ይቀርባሉ። መቻል ከሲዳማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 0-0 ፋሲል ከነማ

“ፋሲል ትልቅ ፤ ለዋንጫ የሚወዳደር ቡድን ነው። ከዚህ ቡድን ጋር በጎዶሎ መጫወት የተጫዋቾቼን ጥንካሬ ያሳያል” ገብረክርስቶስ…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል

በሣምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ መቻል እና ፋሲል ከነማ 0-0 ተለያይተዋል። በምሽቱ መርሐግብር መቻል እና ፋሲል ከነማ ሲገናኙ…

መረጃዎች | 46ኛ የጨዋታ ቀን

ሊጉ ከቀናት ዕረፍት በኃላ ነገ በ12ኛ የጨዋታ ሳምንት ሲመለሰ የነገዎቹን ሁለት መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 1-3 መቻል

“የራሳችን ስህተቶች ናቸው ዋጋ ያስከፈሉን” አሰልጣኝ አሥራት አባተ “ጨዋታው በፈለግነው መንገድ ነው የሄደልን” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…

ሪፖርት | መቻል ተከታታይ ድል አሳክቷል

መቻል የሊጉ 8ኛ ድሉን ድሬዳዋ ከተማን 3ለ1 በማሸነፍ አስመዝግቧል። ድሬዳዋ ከተማ ከተከታታይ ነጥብ መጣሎች በኋላ ባለፈው…