ቅድመ ዳሰሳ | የ28ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የጨዋታ ሳምንቱ የመጨረሻ ቀን ሦስት መርሐ-ግብሮች ላይ የሚያጠነጥነው ዳሰሳችን እንደሚከተለው ተሰናድቷል። አርባምንጭ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-0 መከላከያ

በዕለቱ ቀዳሚ በነበረው እና ያለ ግብ በአቻ ውጤት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና መከላከያ ነጥብ ተጋርተዋል

እንደ አየር ፀባዩ ሁሉ እጅግ ቀዝቃዛ የነበረው የወላይታ ድቻ እና መከላከያ ጨዋታ ያለ ግብ በአቻ ውጤት…

ቅድመ ዳሰሳ | የ27ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የ27ኛ ሳምንት የነገ ሦስት ጨዋታዎች የተቃኙበት ፅሁፋችን እንደሚከተለው ተሰናድቷል። ወላይታ ድቻ ከ መከላከያ የዕለቱን መርሐ-ግብሮች የሚያስከፍተው…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-0 መከላከያ

ወልቂጤ ከተማ እና መከላከያ ያለ ጎል ካጠናቀቁት ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ አሰልጣኞች ስለ ጨዋታው አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ…

ሪፖርት | 99 ደቂቃዎችን የዘለቀው የወልቂጤ እና መከላከያ ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል

የዕለቱ የመጨረሻ ጨዋታ በወልቂጤ ከተማ እና መከላከያ መካከል ተደርጎ በ0-0 ውጤት ተቋጭቷል። የመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታ ሂደት…

ቅድመ ዳሰሳ | የ26ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በብሔራዊ ቡድኑ የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታዎች ምክንያት ተቋርጦ ሲቀጥል ነገ የሚደረጉትን ሦስት ጨዋታዎች…

Continue Reading

ሌላኛው መከላከያ ወደ ሀገሪቱ ከፍተኛ የሊግ እርከን ተጠግቷል

በሀገሪቱ ሁለት ከፍተኛ የሊግ እርከኖች የመሳተፍ ዕድል ያገኙት እና በመከላከያ ስር የሚገኙትን ቡድኖች በተመለከተ ተከታዩን አጠር…

ወደ ከፍተኛ ሊግ ያደጉት ቀሪ ሁለት ቡድኖች ታውቀዋል

የአንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ዛሬ ሲቀጥል ቦዲቲ ከተማ እና መከላከያ ቢ ወደ ከፍተኛ ሊግ ማደጋቸውን አረጋግጠዋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መከላከያ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ

ወደ ዕረፍት ለማምራት የመጨረሻ ማሳረጊያ በሆነው እና ያለ ጎል ከተጠናቀቀው ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ አሰልጣኞች ሀሳብ ሰጥተዋል፡፡…