የ23ኛ ሳምንት የመጨረሻ ሦስት ጨዋታዎች ቅድመ ዳሰሳ በሚከተለው መልኩ ተሰናድቷል። ሲዳማ ቡና ከ መከላከያ በዕለቱ ቀዳሚ…
Continue Readingመቻል

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 1-2 መከላከያ
መከላከያ ተከታታይ ድሉን ሀድያ ሆሳዕናን በማሸነፍ ካሳካበት ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ አሰልጣኞች ሀሳባቸውን ሰጥተዋል፡፡ ረዳት አሰልጣኝ ዮርዳኖስ…

ሪፖርት | ጦሩ የዕለቱን ሦስተኛ የ2-1 ድል አስመዝግቧል
የአዳማውን ውድድር በድል የተሰናበተው መከላከያ የባህር ዳር ቆይታውንም ሀዲያ ሆሳዕናን 2-1 በመርታት ጀምሯል። መከላከያ ከኢትዮጵያ ቡናው…

ቅድመ ዳሰሳ | የ22ኛ ሳምንት የመጀመሪያ የጨዋታ ቀን
ነገ ፕሪምየር ሊጉ ባህር ዳር ላይ ሲቀጥል በሚደረጉት ሦስት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ጅማ አባ…
Continue Reading
የአሰልጣኞች አስተያየት | መከላከያ 4-0 ኢትዮጵያ ቡና
በረዳት አሰልጣኙ መሪነት መከላከያ ኢትዮጵያ ቡናን ከረታበት የምሽቱ ጨዋታ ፍፃሜ በኋላ አሰልጣኞች ሀሳባቸውን አጋርተዋል፡፡ ዮርዳኖስ ዓባይ…

ሪፖርት | የተለየው መከላከያ በሰፊ ጎል ኢትዮጵያ ቡናን አሸንፏል
ኢትዮጵያ ቡና የመከላከያን የመጀመርያ አጋማሽ የጫና ወጀብ መቋቋም በተቸገረበት ጨዋታ አራት ግቦች አስተናግዶ ተሸንፏል። መከላከያዎች በመጨረሻው…

ቅድመ ዳሰሳ | መከላከያ ከ ኢትዮጵያ ቡና
በ21ኛው ሳምንት ቀዳሚ የጨዋታ ዕለት ምሽት ላይ የሚደረገውን ጨዋታ እንዲህ ዳሰነዋል። ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት ከአቻ ውጤት…
Continue Reading
መከላከያ ለሊጉ የበላይ አካል ቅሬታ አቅርቧል
ትናንት በተገባደደው የ20ኛ ሳምንት ከባህር ዳር ከተማ ጋር አንድ አቻ የተለያየው መከላከያ ለአክሲዮን ማኅበሩ ቅሬታውን አሰምቷል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መከላከያ 1-1 ባህር ዳር ከተማ
የመከላከያና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ በአንድ አቻ ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞቹ ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዮሐንስ ሣህሌ…

ሪፖርት | የምሽቱ ጨዋታም በአቻ ውጤት ተጠናቋል
መከላከያ እና ባህር ዳር ከተማን ያገናኘው የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ በ1-1 ውጤት ተቋጭቷል። ጨዋታው በ1950’ዎቹ ለመቻል በመጫወት…